የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ሚያዝያ ገጽ 3
  • ሂዱና ሰዎችን ደቀ መዛሙርት አድርጉ—ለምን፣ የት እና እንዴት?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሂዱና ሰዎችን ደቀ መዛሙርት አድርጉ—ለምን፣ የት እና እንዴት?
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘ያዘዝኋችሁን ሁሉ እንዲጠብቁ አስተምሯቸው’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • ሰዎች የክርስቶስን ትእዛዛት እንዲጠብቁ መርዳት የምንችለው እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2020
  • ትሑት የሆኑ ሰዎች በአምላክ መንገድ እንዲሄዱ አስተምሯቸው
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2006
  • “ሂዱና . . . ደቀ መዛሙርት አድርጉ”
    “ተከታዬ ሁን”
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ሚያዝያ ገጽ 3
ኢየሱስ ሰዎችን ደቀ መዛሙርት እንዲያደርጉ ተከታዮቹን አዟቸዋል

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ማቴዎስ 27-28

ሂዱና ሰዎችን ደቀ መዛሙርት አድርጉ—ለምን፣ የት እና እንዴት?

28:18-20

ለምን? ኢየሱስ ከይሖዋ ከፍተኛ ሥልጣን ተቀብሏል

የት? ኢየሱስ “ከሁሉም ብሔራት ሰዎችን ደቀ መዛሙርት” እንዲያደርጉ ተከታዮቹን አዟቸዋል

ኢየሱስ ያዘዘውን ሁሉ እንዲጠብቁ ሰዎችን ማስተማር ቀጣይነት ያለው ሥራ ነው

  • አንድ አስፋፊ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ሲመራ

    የኢየሱስን ትእዛዛት ለሰዎች የምናስተምረው እንዴት ነው?

  • አስፋፊው፣ ጥናቱ የኢየሱስን ትምህርቶች ሥራ ላይ እንዲያውል ሲያበረታታው

    ጥናቶቻችን የኢየሱስን ትምህርቶች ሥራ ላይ እንዲያውሉ መርዳት የምንችለው እንዴት ነው?

  • አስፋፊው ጥናቱን አገልግሎት ይዞት ሲወጣ

    ጥናቶቻችን የኢየሱስን ምሳሌ እንዲከተሉ መርዳት የምንችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ