የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ሰኔ ገጽ 2
  • የክርስቶስን ፈለግ በጥብቅ ተከተሉ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የክርስቶስን ፈለግ በጥብቅ ተከተሉ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ስደት ሲደርስባችሁ ደስ ይበላችሁ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • “በጽናት የተቋቋመውን እሱን በጥሞና አስቡ”
    “ተከታዬ ሁን”
  • በመከራ መጽናት ጥቅም ያስገኝልናል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • ስደትን በጽናት መቋቋም ትችላለህ
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ሰኔ ገጽ 2

ክርስቲያናዊ ሕይወት

የክርስቶስን ፈለግ በጥብቅ ተከተሉ

ኢየሱስ ፈተና ወይም ስደት ሲያጋጥመን ልንከተለው የሚገባ ግሩም ምሳሌ ትቶልናል። (1ጴጥ 2:21-23) ሲሰድቡት መልሶ አልተሳደበም፤ ሥቃይ ሲያደርሱበትም እንኳ አጸፋ ከመመለስ ተቆጥቧል። (ማር 15:29-32) ኢየሱስን እንዲጸና የረዳው ምንድን ነው? የይሖዋን ፈቃድ ለማድረግ ቁርጥ ውሳኔ አድርጎ ነበር። (ዮሐ 6:38) በተጨማሪም ትኩረቱ ያረፈው ‘ከፊቱ በሚጠብቀው ደስታ’ ላይ ነበር።—ዕብ 12:2

በእምነታችን ምክንያት በደል ሲፈጸምብን ምን ምላሽ እንሰጣለን? እውነተኛ ክርስቲያኖች ‘በክፉ ፋንታ ክፉ አይመልሱም።’ (ሮም 12:14, 17) ክርስቶስ የደረሰበትን ፈተና ተቋቁሞ በማለፍ ረገድ የተወውን ምሳሌ የምንከተል ከሆነ የአምላክን ሞገስ ስለምናገኝ ደስተኞች እንሆናለን።—ማቴ 5:10-12፤ 1ጴጥ 4:12-14

ትልቁ ነገር የይሖዋ ስም ነው የተባለውን ቪዲዮ ተመልከት፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክር፦

  • እህት ፖይትጺንገር ለብቻዋ ታስራ በነበረበት ወቅት ጊዜዋን በጥበብ የተጠቀመችበት እንዴት ነው?

  • እህት ፖይትጺንገርና ባለቤቷ በተለያዩ የማጎሪያ ካምፖች ውስጥ ምን መከራ ደርሶባቸዋል?

  • እንዲጸኑ የረዳቸው ምንድን ነው?

በናዚ አገዛዝ ሥር የታሰሩ ሴቶች የጉልበት ሥራ ሲሠሩ፤ እህት ፓይትጺንገርና ባለቤቷ

መከራ ሲደርስባችሁ የክርስቶስን ፈለግ በጥብቅ ተከተሉ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ