የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ሐምሌ ገጽ 6
  • ከሐምሌ 30–ነሐሴ 5

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከሐምሌ 30–ነሐሴ 5
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ሐምሌ ገጽ 6

ከሐምሌ 30–ነሐሴ 5

ሉቃስ 14-16

  • መዝሙር 125 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “የኮብላዩ ልጅ ምሳሌ”፦ (10 ደቂቃ)

    • ሉቃስ 15:11-16—አንድ ልጅ፣ ዓምፆ ከቤት ከወጣ በኋላ ልቅ የሆነ ሕይወት በመኖር ውርሱን አባከነ (nwtsty ለጥናት የሚረዱ መረጃዎች)

    • ሉቃስ 15:17-24—ልጁ ንስሐ ገብቶ የተመለሰ ሲሆን አፍቃሪ የሆነ አባቱ በደስታ ተቀብሎታል (nwtsty ለጥናት የሚረዱ መረጃዎች)

    • ሉቃስ 15:25-32—ታላቅየው ልጅ አስተሳሰቡን እንዲያስተካክል ምክር ተሰጥቶታል

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • ሉቃስ 14:26—“የማይጠላ” የሚለው ቃል በዚህ አገባቡ ምን ትርጉም አለው? (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)

    • ሉቃስ 16:10-13—ኢየሱስ ‘ከዓመፅ ሀብት’ ጋር በተያያዘ ሊያስተላልፍ የፈለገው ትምህርት ምንድን ነው? (w17.07 8-9 አን. 7-8)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ሉቃስ 14:1-14

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • ሁለተኛው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። ከዚያም ግለሰቡ በስብሰባ ላይ እንዲገኝ ጋብዝ።

  • ሦስተኛው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የመረጥከውን ጥቅስ ተጠቀም፤ ከዚያም አንድ የማስጠኛ ጽሑፍ አበርክት።

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) lv ገጽ 32 አን. 14-15

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 107

  • “አባካኙ ልጅ ተመለሰ!”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። አባካኙ ልጅ ተመለሰ!—ተቀንጭቦ የተወሰደ የሚለውን ቪዲዮ በማጫወት ጀምር።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 22

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 81 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ