የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ነሐሴ ገጽ 6
  • ከነሐሴ 27–መስከረም 2

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከነሐሴ 27–መስከረም 2
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ነሐሴ ገጽ 6

ከነሐሴ 27–መስከረም 2

ሉቃስ 23-24

  • መዝሙር 130 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “ይቅር ለማለት ዝግጁ ሁኑ”፦ (10 ደቂቃ)

    • ሉቃስ 23:34—ኢየሱስ እንጨት ላይ የሰቀሉትን የሮም ወታደሮች ይቅር ብሏቸዋል (cl ገጽ 297 አን. 16)

    • ሉቃስ 23:43—ኢየሱስ አንድን ወንጀለኛ ይቅር ብሏል (g 2/08 11 አን. 5-6)

    • ሉቃስ 24:34—ኢየሱስ ጴጥሮስን ይቅር ብሎታል (cl ገጽ 297-298 አን. 17-18)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • ሉቃስ 23:31—ኢየሱስ ይህን ሐሳብ የተናገረው ምን መልእክት ለማስተላለፍ ሊሆን ይችላል? (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)

    • ሉቃስ 23:33—ሮማውያን፣ ወንጀለኞችን እንጨት ላይ ለመቸንከር ምስማር ይጠቀሙ እንደነበር የሚጠቁም ምን አርኪኦሎጂያዊ ማስረጃ አለ? (nwtsty ሚዲያ)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ሉቃስ 23:1-16

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • ሁለተኛው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) በውይይት ናሙናው ጀምር። ከዚያም ለማስተማር ከምንጠቀምባቸው መሣሪያዎች መካከል ለምታነጋግረው ሰው ተስማሚ የሆነ ጽሑፍ አበርክት።

  • ሦስተኛው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የመረጥከውን ጥቅስ ተጠቀም፤ ከዚያም አንድ የማስጠኛ ጽሑፍ አበርክት።

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) fg ትምህርት 4 አን. 3-4

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 20

  • “ኢየሱስ ለወንድምህም ጭምር ሞቶለታል”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ይበልጥ ውብ መሆን! የሚለውን ቪዲዮ አጫውት።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 26

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 105 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ