የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ኅዳር ገጽ 2
  • ከኅዳር 5-11

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከኅዳር 5-11
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ኅዳር ገጽ 2

ከኅዳር 5-11

ዮሐንስ 20-21

  • መዝሙር 35 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “ከእነዚህ አስበልጠህ ትወደኛለህ?”፦ (10 ደቂቃ)

    • ዮሐ 21:1-3—ኢየሱስ ከሞተ በኋላ ጴጥሮስና ሌሎቹ ደቀ መዛሙርት ዓሣ ለማጥመድ ሄዱ

    • ዮሐ 21:4-14—ኢየሱስ ከሞት ከተነሳ በኋላ ለጴጥሮስና ለሌሎቹ ደቀ መዛሙርት ተገለጠ

    • ዮሐ 21:15-19—ኢየሱስ፣ ጴጥሮስ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባው ነገር ምን እንደሆነ እንዲያስተውል ረዳው (nwtsty ለጥናት የሚረዱ መረጃዎች—ዮሐ 21:15, 17)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • ዮሐ 20:17—ኢየሱስ ለመግደላዊቷ ማርያም እንዲህ ያላት ለምንድን ነው? (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)

    • ዮሐ 20:28—ቶማስ ኢየሱስን “ጌታዬ፣ አምላኬ!” ብሎ የጠራው ለምንድን ነው? (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ዮሐ 20:1-18

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • መመሥከር—ቪዲዮ፦ (4 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።

  • የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም።

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) bhs ገጽ 79 አን. 21-22—ግለሰቡ ስብሰባ ላይ እንዲገኝ ጋብዝ።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 37

  • ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ ተጠቀሙበት፦ (15 ደቂቃ)

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 35 አን. 12-19

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 121 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ