የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ሚያዝያ ገጽ 3
  • ይሖዋ ታማኝ ነው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ ታማኝ ነው
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለውይይት የሚሆኑ የመጽሐፍ ቅዱስ ርዕሶች
    ለውይይት የሚሆኑ የመጽሐፍ ቅዱስ ርዕሶች
  • ለይሖዋ ታማኝ መሆን ወሮታ ያስገኛል
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • መንፈስ ቅዱስ የሚረዳን እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2019
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ሚያዝያ ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | 1 ቆሮንቶስ 10-13

ይሖዋ ታማኝ ነው

10:13

አንዲት እህት ስላጋጠማት ፈተና ስታስብ፣ ስለ ጉዳዩ ስትጸልይ በኋላ ላይ ደግሞ ከአንዲት እህት ጋር ስታገለግል

ይሖዋ ፈቃዱ ከሆነ ፈተናውን ሊያስወግደው ይችላል፤ ሆኖም አብዛኛውን ጊዜ “መውጫ መንገዱን” የሚያዘጋጀው፣ ፈተናዎችን በጽናት መቋቋም እንድንችል የሚያስፈልገንን ድጋፍ በመስጠት ነው።

  • በቃሉ፣ በቅዱስ መንፈሱና በሚያቀርብልን መንፈሳዊ ምግብ አማካኝነት አእምሯችንን፣ ልባችንንና ስሜታችንን ያረጋጋልናል።—ማቴ 24:45፤ ዮሐ 14:16 ግርጌ፤ ሮም 15:4

  • በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት ሊመራን ይችላል። መንፈስ ቅዱስ የመጽሐፍ ቅዱስ ዘገባዎችንና መሠረታዊ ሥርዓቶችን እንድናስታውስ እንዲሁም መውሰድ የሚገባንን የጥበብ እርምጃ እንድናስተውል ይረዳናል።​—ዮሐ 14:26

  • በመላእክቱ ተጠቅሞ ይረዳናል።​—ዕብ 1:14

  • የእምነት አጋሮቻችንን በመጠቀም ይረዳናል።​—ቆላ 4:11

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ