የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ጥቅምት ገጽ 2
  • ከጥቅምት 7-13

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከጥቅምት 7-13
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ጥቅምት ገጽ 2

ከጥቅምት 7-13

ያዕቆብ 3-5

  • መዝሙር 50 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “አምላካዊ ጥበብን አንጸባርቁ”፦ (10 ደቂቃ)

    • ያዕ 3:17—አምላካዊ ጥበብ ንጹሕና ሰላማዊ ነው (cl 221-222 አን. 9-10)

    • ያዕ 3:17—አምላካዊ ጥበብ ምክንያታዊ፣ ለመታዘዝ ዝግጁ የሆነ እንዲሁም ምሕረትና መልካም ፍሬዎች የሞሉበት ነው (cl 223 አን. 12፤ 224-225 አን. 14-15)

    • ያዕ 3:17—አምላካዊ ጥበብ አድልዎና ግብዝነት የሌለበት ነው (cl 226-227 አን. 18-19)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • ያዕ 4:5—ያዕቆብ እዚህ ላይ የጠቀሰው የትኛውን ጥቅስ ነው? (w08 11/15 20 አን. 6)

    • ያዕ 4:11, 12—“ወንድሙን የሚነቅፍ . . . ሕግን ይነቅፋል” የተባለው ከምን አንጻር ነው? (w97 11/15 20-21 አን. 8)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ያዕ 3:1-18 (th ጥናት 5)

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • ለማንበብ እና ለማስተማር የተቻለህን ሁሉ ጥረት አድርግ፦ (10 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ድምፅን መለዋወጥ የሚለውን ቪዲዮ አጫውት፤ ከዚያም ማስተማር ከተባለው ብሮሹር ላይ ጥናት 10⁠ን ተወያዩበት።

  • ንግግር፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) w10 9/1 23-24—ጭብጥ፦ ኃጢአታችንን መናዘዝ ያለብን ለምንድን ነው? መናዘዝ ያለብንስ ለማን ነው? (th ጥናት 14)

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 53

  • ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ፦ (15 ደቂቃ)

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 78

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 126 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ