የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 53
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ትምህርት 3
    መጽሐፍ ቅዱስ መማሪያዬ
  • መጽሐፍ ቅዱስን መማሪያዬ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
  • “እነሆኝ! እኔን ላከኝ!”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 53

መዝሙር 53

ለአገልግሎት መዘጋጀት

በወረቀት የሚታተመው

(ኤርምያስ 1:17)

  1. 1. ሌሊቱ

    አልፎ ነግቷል፤

    ለስብከት ልንወጣ ነው።

    ግን ጨለማ ነው፤

    ማካፋት ጀምሯል።

    አያሰኝም ከአልጋ መውጣት፤

    ይበርዳል።

    (አዝማች)

    አዎንታዊ መሆን፣ ዝግጅት፣

    መጸለይ ለስኬት፤

    ብርታትና ጉልበት ይሰጣል፤

    ያጸናናል።

    ከኛ ጋር ናቸው መላእክቱ፤

    ’የሱስ አዟቸዋል።

    አብሮን ያለ ታማኝ ጓደኛም

    ያግዘናል።

  2. 2. ደስተኞች

    እንሆናለን፤

    ይህንን ካስታወስን።

    አለው ባምላክ ዘንድ

    ጥረታችን ዋጋ።

    ፍቅራችንን እንደማይረሳ

    አንዘንጋ።

    (አዝማች)

    አዎንታዊ መሆን፣ ዝግጅት፣

    መጸለይ ለስኬት፤

    ብርታትና ጉልበት ይሰጣል፤

    ያጸናናል።

    ከኛ ጋር ናቸው መላእክቱ፤

    ’የሱስ አዟቸዋል።

    አብሮን ያለ ታማኝ ጓደኛም

    ያግዘናል።

(በተጨማሪም መክ. 11:4⁠ን፣ ማቴ. 10:5, 7⁠ን፣ ሉቃስ 10:1⁠ን እና ቲቶ 2:14⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ