ከጥቅምት 4-10
ኢያሱ 8–9
መዝሙር 127 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ስለ ገባኦናውያን ከሚናገረው ታሪክ የምናገኛቸው ትምህርቶች”፦ (10 ደቂቃ)
መንፈሳዊ ዕንቁዎች፦ (10 ደቂቃ)
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ) ኢያሱ 8:28–9:2 (th ጥናት 5)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር፦ (3 ደቂቃ) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም። በክልላችሁ ለተለመደ የተቃውሞ ሐሳብ ምላሽ ስጥ። (th ጥናት 2)
ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ) በውይይት ናሙናው ጀምር። ለምታነጋግረው ሰው የጉባኤ ስብሰባ መጋበዣ ስጠው፤ ከዚያም በስብሰባ አዳራሻችን ውስጥ ምን ይከናወናል? የተባለውን ቪዲዮ አስተዋውቅ። (ክፍሉ ላይ ቪዲዮውን ማጫወት አያስፈልግህም።) (th ጥናት 11)
ንግግር፦ (5 ደቂቃ) lfb ትምህርት 31—ጭብጥ፦ ኢያሱ ከገባኦናውያን ጋር ከገባው ቃል ኪዳን ምን እንማራለን? (th ጥናት 13)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
ትሕትና አሳዩ (1ጴጥ 5:5)፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ቪዲዮውን አጫውት። ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ጠይቅ፦ ጴጥሮስና ዮሐንስ፣ ኢየሱስ ፋሲካን አስመልክቶ የሰጣቸውን መመሪያ የተከተሉት እንዴት ነው? ኢየሱስ ከመሞቱ በፊት ባለው ምሽት ምን የትሕትና ትምህርት ሰጥቷል? ጴጥሮስና ዮሐንስ፣ ይህን ትምህርት በቁም ነገር እንደተመለከቱት በምን እናውቃለን? በየትኞቹ መንገዶች ትሕትና እንዳለን ማሳየት እንችላለን?
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) rr ምዕ. 14 አን. 15-20
የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 59 እና ጸሎት