የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb22 መስከረም ገጽ 7
  • የኢኮኖሚ ችግርን በልበ ሙሉነት መጋፈጥ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የኢኮኖሚ ችግርን በልበ ሙሉነት መጋፈጥ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በአምላክህ በይሖዋ ፊት ውድ ነህ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2020
  • ጸንታችሁ በጉጉት ተጠባበቁ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ጠንካራ እምነት ይዛችሁ ትገኙ ይሆን?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • ነቢያትን አርዓያ አድርጋችሁ ተመልከቷቸው—ዕንባቆም
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
mwb22 መስከረም ገጽ 7
“እስከ መጨረሻው የሚጸና ቤት ገንቡ—‘ባሏችሁ ነገሮች ረክታችሁ ኑሩ’” ከተባለው ቪዲዮ የተወሰደ ምስል። ፎቶግራፎች፦ 1. አንኼል መጽሐፍ ቅዱስ ሲያነብ። 2. ሌስተር እና ባለቤቱ አብረው መጽሐፍ ቅዱስ ሲያነቡ።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

የኢኮኖሚ ችግርን በልበ ሙሉነት መጋፈጥ

በእነዚህ የመጨረሻ ቀናት፣ ሕይወት በፈተና የተሞላ ነው። የዚህ ሥርዓት ፍጻሜ እየተቃረበ ሲሄድ የሚያጋጥሙን ችግሮች መጨመራቸው አይቀርም። በአንዱ ወይም በሌላው እጦት ሊያጋጥመን ይችላል። (ዕን 3:16-18) ታዲያ የኢኮኖሚ ችግርን በልበ ሙሉነት ለመጋፈጥ ምን ይረዳናል? ምንጊዜም በአምላካችን በይሖዋ መታመን ይኖርብናል። እሱ አገልጋዮቹን እንደሚንከባከብ ቃል ገብቷል፤ ደግሞም በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ብንሆን የሚያስፈልገንን ነገር ማሟላት ይችላል።—መዝ 37:18, 19፤ ዕብ 13:5, 6

ምን ማድረግ ትችላለህ?

  • መመሪያና ጥበብ እንዲሰጥህ እንዲሁም ድጋፍ እንዲያደርግልህ ይሖዋን ለምነው።—መዝ 62:8

  • ከዚህ በፊት ሠርተኸው የማታውቀው ሥራ ቢሆን እንኳ ለመሞከር ፈቃደኛ ሁን።—g 1/10 8-9 ሣጥኖች

  • ጥሩ መንፈሳዊ ልማድ ይኑርህ፤ ይህም በየቀኑ መጽሐፍ ቅዱስ ማንበብን፣ በጉባኤ ስብሰባዎች ላይ መገኘትንና በአገልግሎት መካፈልን ይጨምራል

እስከ መጨረሻው የሚጸና ቤት ገንቡ—“ባሏችሁ ነገሮች ረክታችሁ ኑሩ” የሚለውን ቪዲዮ ተመልከት፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክር፦

  • አንዳንድ ቤተሰቦች ምን ችግር ገጥሟቸዋል?

  • በሕይወት ውስጥ ከምንም በላይ አስፈላጊው ነገር ምንድን ነው?

  • የኢኮኖሚ ችግር ያጋጠማቸውን ለመርዳት ምን ማድረግ እንችላለን?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ