የጥናት እትም
የካቲት 2020
ከሚያዝያ 6–ግንቦት 3, 2020 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2019 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ሽፋኑ፦
አንድ ወጣት እስራኤላዊ ወደ ሙሴና ኢያሱ ሮጦ በመሄድ በሰፈሩ ውስጥ ያሉ ሁለት ወንዶች እንደ ነቢያት መሆን እንደጀመሩ ነገራቸው። ኢያሱ፣ ሰዎቹን እንዲከለክላቸው ሙሴን ጠየቀው፤ ሆኖም ሙሴ ይህን ለማድረግ ፈቃደኛ አልሆነም። እንዲያውም ይሖዋ መንፈሱን ለሁለቱ ሰዎች በመስጠቱ እንደተደሰተ ለኢያሱ ነገረው። (የጥናት ርዕስ 8 አንቀጽ 10ን ተመልከት)