የጥናት እትም
ነሐሴ 2020
ከመስከረም 28–ኅዳር 1, 2020 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2020 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ሽፋኑ፦
ኢየሱስና አብረውት ከሚገዙት መካከል አንዳንዶቹ፣ እጅግ ብዙ ቁጥር ያላቸውን መላእክት እየተመለከቱ ነው። አንዳንድ መላእክት የተሰጣቸውን ኃላፊነት ለመወጣት ወደ ምድር ሲወርዱ ይታያል። ይሖዋ በሥዕሉ ላይ ለሚታዩት ሁሉ ሥልጣን ሰጥቷል (የጥናት ርዕስ 32 አንቀጽ 5ን ተመልከት)