የጥናት እትም
መስከረም 2020
ከኅዳር 2–ታኅሣሥ 6, 2020 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2020 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ሽፋኑ፦
ታታሪና ቀናተኛ የሆኑት እህቶቻችን በስብሰባዎች ላይ ሐሳብ ይሰጣሉ፤ በአገልግሎት ይካፈላሉ፤ የስብሰባ አዳራሹን በመንከባከቡ ሥራ እገዛ ያበረክታሉ እንዲሁም ለእምነት ባልንጀሮቻቸው አሳቢነት ያሳያሉ (የጥናት ርዕስ 39 አንቀጽ 1ን ተመልከት)