የጥናት እትም
ታኅሣሥ 2020
ከየካቲት 1-28, 2021 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2020 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ሽፋኑ፦
በክርስቲያናዊ እንቅስቃሴያችን ላይ አንዳንድ ገደቦች በተጣሉበት አገር የሚኖር አንድ ቤተሰብ አባላት፣ አምላክ ወደፊት የተሻለ ነገር እንደሚሰጣቸው በመተማመን በአምልኳቸው ጸንተዋል (የጥናት ርዕስ 50 አንቀጽ 4ን ተመልከት)