የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 39
  • ከአምላክ ያገኘነው ሰላም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከአምላክ ያገኘነው ሰላም
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ከአምላክ ያገኘነው ሰላም
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • “የአምላክ ሰላም” ልባችሁን ይጠብቅ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • እውነተኛ ሰላም—ከየት ይገኛል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1997
  • ሰላም
    ቅዱሳን ጽሑፎችን ጠለቅ ብሎ ማስተዋል
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 39

መዝሙር 39

ከአምላክ ያገኘነው ሰላም

በወረቀት የሚታተመው

(ዮሐንስ 14:27)

1. ይሖዋን አወድሱ፤ ሰላም ይወዳል።

ጦርነትን ያስቀራል፤ ፍቅርን ያሰፍናል።

የሰላም አለቃ ነው፤ ልጁ ’የሱስም

ፍትሕ በማስፈን ባለም፣ ያመጣል ሰላም።

2. ጠበኝነትንና ቁጣን ትተናል።

የጦር መሣሪያችንም የሰላም ሆኗል።

ይህ ሰላም እንዳይጠፋ ይቅር ባይ ’ንሁን።

የክርስቶስ በጎች ነን፤ ሰላም ይኑረን።

3. የጽድቅ ፍሬ ነው ሰላም፤ እንኮትኩተው።

ከላይ የሆነው ጥበብ መገለጫም ነው።

መንግሥቱ እስኪያመጣ ሰላም ለምድር፣

ሰላማዊ ለመሆን ከልብ እንጣር።

(በተጨማሪም መዝ. 46:9⁠ን፣ ኢሳ. 2:4⁠ን እና ያዕ. 3:17, 18⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ