የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 104
  • ያህን አብረን እናወድስ!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ያህን አብረን እናወድስ!
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ያህን አብረን እናወድስ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋን ስለ መንግሥቱ አወድሱት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 104

መዝሙር 104

ያህን አብረን እናወድስ!

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 146:2)

1. ያህን አብረን እናወድስ!

ሰጥቶናል ሕይወትና እስትንፋስ።

ስሙን እንባርክ፣ ሌትና ቀን።

ኃያል ቢሆንም ተላብሷል ፍቅርን፤

እንዘምር፣ እናሳውቅ ስሙን።

2. ያህን አብረን እናወድስ!

ጸሎት ሰምቶ ይሰጣልና መልስ።

ክንዱ ብርታት ለደካማው፣

መንፈሱ ለትሑታን ድጋፍ ነው።

ስለ ኃይሉ እናውጅ በሰፊው።

3. ያህን አብረን ’ናወድሰው!

ያጽናናናል፣ የፍትሕ አምላክ ነው።

ልባችንን ይጠግናል፤

በረከቱን ለሁሉም ያፈሳል።

ኑ በደስታ እንበልለት እልል።

(በተጨማሪም መዝ. 94:18, 19፤ 145:21፤ 147:1፤ 150:2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ