የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 16
  • ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • (አዝማች)
  • (አዝማች)
  • ይሖዋን ስለ መንግሥቱ አወድሱት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ያህን አብረን እናወድስ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ያህን አብረን እናወድስ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ከእናንተ ጋር እንሄዳለን
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2020
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 16

መዝሙር 16

ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት

በወረቀት የሚታተመው

(ራእይ 21:2)

  1. 1. በሁሉ ላይ እንዲገዛ

    ይሖዋ ልጁን ሾሟል፤

    ምድር ላይ ፈቃዱ እንዲሆን

    ዙፋኑ በፍትሕ ጸንቷል።

    (አዝማች)

    ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት፤

    እናንተ ታዛዥ ሕዝቦቹ፣

    በታማኝነት ’ምትከተሉት፣

    ኢየሱስን ከፍ አ’ርጉት።

    ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት፤

    አንግሦታል አመስግኑት።

    ያምላክን ቅዱስ ስም እንዲያስከብር

    ቀብቶታል በክብር።

  2. 2. የክርስቶስ ውድ ወንድሞች፣

    እንዳዲስ ተወለዱ።

    ድርሻ አላቸው በመንግሥቱ፤

    ምድርን ገነት ያደርጋሉ።

    (አዝማች)

    ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት፤

    እናንተ ታዛዥ ሕዝቦቹ፣

    በታማኝነት ’ምትከተሉት፣

    ኢየሱስን ከፍ አ’ርጉት።

    ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት፤

    አንግሦታል አመስግኑት።

    ያምላክን ቅዱስ ስም እንዲያስከብር

    ቀብቶታል በክብር።

(በተጨማሪም ምሳሌ 29:4⁠ን፣ ኢሳ. 66:7, 8⁠ን፣ ዮሐ. 10:4⁠ን እና ራእይ 5:9, 10⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ