የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 133
  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋ መግዛት ጀምሯል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ መግዛት ጀምሯል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለስብሰባ ስንገናኝ በረከትህ አይለየን
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 133

መዝሙር 133

ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ

በወረቀት የሚታተመው

(ሶፎንያስ 2:3)

1. ብሔራት አበሩ፤

ባምላክ ልጅ ላይ ተነሱ።

የሰው አገዛዝ ያከትማል፤

ይሖዋ ፍርዱን ሰጥቷል።

ገዢዎች በቃቸው፤

ያምላክ መንግሥት ተራ ነው።

’የሱስ ጠላቶቹን ያደቃል፤

ጊዜውም በጣም ቀርቧል።

(አዝማች)

እንድታገኙ መዳንን

በ’ምነት ፈልጉት አምላክን።

ጽድቁን ፈልጉ፤

ታማኞች ሁኑ፤

ልዕልናውን ደግፉ።

ያኔ ክንዱን ታያላችሁ፤

ሲታደጋችሁ።

2. ምሥራቹ ለሰው

እየተሰበከ ነው፤

እኛ ግብዣ ’ናቀርባለን፤

ምርጫው ግን የነሱ ነው።

ፈተናው ቢከብድም

ልንፈራ አይገባም።

ይሖዋ ሕዝቡን ይጠብቃል፤

ስንጮህ ይሰማናል።

(አዝማች)

እንድታገኙ መዳንን

በ’ምነት ፈልጉት አምላክን።

ጽድቁን ፈልጉ፤

ታማኞች ሁኑ፤

ልዕልናውን ደግፉ።

ያኔ ክንዱን ታያላችሁ፤

ሲታደጋችሁ።

(በተጨማሪም 1 ሳሙ. 2:9⁠ን፣ መዝ. 2:2, 3, 9⁠ን፣ ምሳሌ 2:8⁠ን እና ማቴ. 6:33⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ