የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 69
  • መንገድህን አሳውቀኝ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መንገድህን አሳውቀኝ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መንገድህን አሳውቀኝ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እውነትን የራስህ አድርግ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እውነትን የራስህ አድርግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 69

መዝሙር 69

መንገድህን አሳውቀኝ

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 25:4)

1. ይሖዋ በፊትህ ተሰብስበናል፤

ግብዣህንም ተቀብለናል።

ቃልህ ብርሃን ነው፤ መንገድ ያሳየናል።

ያንተን ትም’ርት ይገልጽልናል።

(አዝማች)

አስተምረኝ መንገድህን ላስተውል፤

ጆሮዬ ወደ ሕግህ ያዘንብል።

በ’ውነተኛው ጎዳና ላይ ምራኝ፤

ት’ዛዞችህ ደስታ ያስገኙልኝ።

2. አምላካችን ሆይ፣ ጥበብህ ጥልቅ ነው፤

ሥርዓትህ የሚያረጋጋ ነው።

በድንቅ ነገሮች ተሞልቷል ያንተ ቃል፤

ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።

(አዝማች)

አስተምረኝ መንገድህን ላስተውል፤

ጆሮዬ ወደ ሕግህ ያዘንብል።

በ’ውነተኛው ጎዳና ላይ ምራኝ፤

ት’ዛዞችህ ደስታ ያስገኙልኝ።

(በተጨማሪም ዘፀ. 33:13⁠ን፣ መዝ. 1:2፤ 119:27, 35, 73, 105⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ