የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 154
  • ፍቅር ለዘላለም ይኖራል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ፍቅር ለዘላለም ይኖራል
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ቅዳሜ
    የ2019 የክልል ስብሰባ ፕሮግራም
  • ፈጽሞ የማይከስመውን ፍቅርን አዳብሩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • በፍቅር ታነጹ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • “በፍቅር መመላለሳችሁን ቀጥሉ”
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 154

መዝሙር 154

ፍቅር ለዘላለም ይኖራል

በወረቀት የሚታተመው

(1 ቆሮንቶስ 13:8)

  1. 1. ዙሪያችን ያለው፣

    እዚህ የታደመው

    ፍቅር ያስዋበው ሕዝብ ነው።

    ይህ ዓይነት ፍቅር፣

    ይህ ዓይነት መዋደድ

    ባለም ላይ ከቶ የት አለ!

    (ቅድመ-አዝማች)

    ለዘላለም ይኖራል

    እውነተኛ ፍቅር።

    (አዝማች)

    አይከስምም ፍቅር፤

    የይሖዋ ጸጋ፣

    ስጦታ ነው።

    አይከስምም ፍቅር፤

    በሱ ነው ’ምንኖረው።

    የዛሬው ፍቅራችን

    ይኑር በልባችን

    ለዘላለም።

  2. 2. የኑሮ ትግል

    ጫናው ከባድ ሆኖ፣

    ስንዝል ኃይላችን ደክሞ፣

    ፍቅር ስናሳይ፣

    ሌሎችን ስንረዳ

    እናገኛለን እርካታ።

    (ቅድመ-አዝማች)

    ለዘላለም ይኖራል

    እውነተኛ ፍቅር።

    (አዝማች)

    አይከስምም ፍቅር፤

    የይሖዋ ጸጋ፣

    ስጦታ ነው።

    አይከስምም ፍቅር፤

    በሱ ነው ’ምንኖረው።

    የዛሬው ፍቅራችን

    ይኑር በልባችን።

    (አዝማች)

    አይከስምም ፍቅር፤

    የይሖዋ ጸጋ፣

    ስጦታ ነው።

    አይከስምም ፍቅር፤

    በሱ ነው ’ምንኖረው።

    የዛሬው ፍቅራችን

    ይኑር በልባችን

    ለዘላለም፣

    ለዘላለም፣

    ለዘላለም።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ