የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 ጥቅምት ገጽ 3
  • “ልባችሁን . . . አታዘንብሉ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ልባችሁን . . . አታዘንብሉ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ልብህን መጠበቅ የምትችለው እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2019
  • ንቁ ሆናችሁ ኑሩ—ሰይጣን ሊውጣችሁ ይፈልጋል!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • ይሖዋ የሚደሰትበት ልብ ይኑራችሁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • የርዕስ ማውጫ
    ንቁ!—2022
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 ጥቅምት ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ምሳሌ 7-11

“ልባችሁን . . . አታዘንብሉ”

ሥነ ምግባር ወደጎደላት አንዲት ሴት ቤት የሚመለከት ወጣት

ይሖዋ ያወጣቸው መሥፈርቶች ጥበቃ ያስገኙልናል። ከእነዚህ መሥፈርቶች ጥቅም ማግኘት ከፈለግን ግን በልባችን ልንይዛቸው ይገባል። (ምሳሌ 7:3) አንድ የይሖዋ አገልጋይ ልቡ ወደ መጥፎ ነገር እንዲያዘነብል ከፈቀደ ለሰይጣን መሠሪ ዘዴዎች ይጋለጣል። ምሳሌ ምዕራፍ 7 ልቡ እንዲያታልለው ስለፈቀደ አንድ ወጣት ይገልጻል። ይህ ወጣት ከሠራቸው ስህተቶች ምን ትምህርት እናገኛለን?

  • ዓይን

    ማየት

    7:10

  • አንዲት ሴት የአንድን ወንድ እጅ ስትዳስስ

    መዳሰስ

    7:13

  • ዳቦና የወይን ጠጅ

    መቅመስ

    7:14

  • የሽቶ ብልቃጥ

    ማሽተት

    7:17

  • አንዲት ሴት ለአንድ ወንድ በጆሮው ስታንሾካሽክ

    መስማት

    7:21

  • ሰይጣን እኛን ከይሖዋ ለማራቅ አምስቱን የስሜት ሕዋሳታችንን በመጠቀም መጥፎ ነገሮችን እንድንሠራ ሊገፋፋን ይሞክራል

  • ጥበብና ማስተዋል መጥፎ ድርጊት መፈጸም የሚያመጣውን አስከፊ ውጤት እንድንገነዘብና ከመንፈሳዊ አደጋ እንድንርቅ ይረዱናል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ