የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ታኅሣሥ ገጽ 7
  • ‘ለራሳችሁም ሆነ ለመንጋው ሁሉ ትኩረት ስጡ’

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘ለራሳችሁም ሆነ ለመንጋው ሁሉ ትኩረት ስጡ’
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “በአደራ የተሰጣችሁን የአምላክ መንጋ ጠብቁ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • እረኞች፣ ከሁሉ የላቁትን እረኞች አርዓያ ተከተሉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • ‘አንተ ታናሽ መንጋ፣ አትፍራ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1995
  • ከመንጋው ወጥተው የባዘኑትን እርዱ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ታኅሣሥ ገጽ 7
የጉባኤ ሽማግሌዎች በስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ካሉ ሰዎች ጋር ሲነጋገሩ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | የሐዋርያት ሥራ 19-20

‘ለራሳችሁም ሆነ ለመንጋው ሁሉ ትኩረት ስጡ’

20:28, 31, 35

አንድ የታመመ ወንድም በተኛበት ሆስፒታል ውስጥ አንድ የጉባኤ ሽማግሌ ከሐኪሙ ጋር ሲነጋገር

ሽማግሌዎች፣ እያንዳንዱ በግ ውድ በሆነው የክርስቶስ ደም የተገዛ መሆኑን ስለሚገነዘቡ መንጋውን ይመግባሉ፣ ይጠብቃሉ እንዲሁም ይንከባከባሉ። ክርስቲያኖች፣ ልክ እንደ ጳውሎስ ራሳቸውን ሳይቆጥቡ መንጋውን የሚያገለግሉትን ሽማግሌዎች ከልብ ያደንቋቸዋል እንዲሁም ይወዷቸዋል።

ራስህን እንዲህ እያልክ ጠይቅ፦ ‘የጉባኤ ሽማግሌዎች በትጋት የሚያከናውኑትን ሥራ እንደማደንቅ ማሳየት የምችለው እንዴት ነው?’

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ