ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | የሐዋርያት ሥራ 19-20
‘ለራሳችሁም ሆነ ለመንጋው ሁሉ ትኩረት ስጡ’
ሽማግሌዎች፣ እያንዳንዱ በግ ውድ በሆነው የክርስቶስ ደም የተገዛ መሆኑን ስለሚገነዘቡ መንጋውን ይመግባሉ፣ ይጠብቃሉ እንዲሁም ይንከባከባሉ። ክርስቲያኖች፣ ልክ እንደ ጳውሎስ ራሳቸውን ሳይቆጥቡ መንጋውን የሚያገለግሉትን ሽማግሌዎች ከልብ ያደንቋቸዋል እንዲሁም ይወዷቸዋል።
በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።
ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | የሐዋርያት ሥራ 19-20
ሽማግሌዎች፣ እያንዳንዱ በግ ውድ በሆነው የክርስቶስ ደም የተገዛ መሆኑን ስለሚገነዘቡ መንጋውን ይመግባሉ፣ ይጠብቃሉ እንዲሁም ይንከባከባሉ። ክርስቲያኖች፣ ልክ እንደ ጳውሎስ ራሳቸውን ሳይቆጥቡ መንጋውን የሚያገለግሉትን ሽማግሌዎች ከልብ ያደንቋቸዋል እንዲሁም ይወዷቸዋል።