የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ሚያዝያ ገጽ 7
  • ይሖዋ—“የመጽናናት ሁሉ አምላክ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ—“የመጽናናት ሁሉ አምላክ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘ከመጽናናት ሁሉ አምላክ’ የሚገኝ መጽናኛ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1995
  • “ከሚያለቅሱ ጋር አልቅሱ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
  • ያዘኑትን አጽናኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • “የመጽናናት ሁሉ አምላክ” በሆነው በይሖዋ ታመኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ሚያዝያ ገጽ 7
የሆስፒታል እንግዳ መቀበያ ክፍል ውስጥ ያሉ የተጨነቁ ሰዎች

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | 2 ቆሮንቶስ 1-3

ይሖዋ—“የመጽናናት ሁሉ አምላክ”

1:3, 4

ይሖዋ አገልጋዮቹን ለማጽናናት ከሚጠቀምባቸው መንገዶች አንዱ የክርስቲያን ጉባኤ ነው። ሐዘን የደረሰባቸውን ማጽናናት የምንችልባቸው አንዳንድ መንገዶች የትኞቹ ናቸው?

  • ሐሳባቸውን ሲገልጹ ጣልቃ ሳትገቡ አዳምጧቸው

  • “ከሚያለቅሱ ጋር አልቅሱ።”—ሮም 12:15

  • የሚያበረታታ ሐሳብ የያዘ ካርድ፣ ኢ-ሜይል ወይም የጽሑፍ መልእክት ላኩላቸው።—w17.07 15 ሣጥን

  • አብራችኋቸው ጸልዩ፤ ስለ እነሱም ጸልዩ

የሚከተሉት ጥቅሶች ብዙዎችን አጽናንተዋል፦

  • “ይሖዋ ልባቸው ለተሰበረ ቅርብ ነው፤ መንፈሳቸው የተደቆሰባቸውንም ያድናል።”—መዝ 34:18, 19

  • “በጭንቀት በተዋጥኩ ጊዜ፣ አጽናናኸኝ፤ ደግሞም አረጋጋኸኝ።”—መዝ 94:19

  • “ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ እንዲሁም የወደደን፣ በጸጋም አማካኝነት ዘላለማዊ መጽናኛና መልካም ተስፋ የሰጠን አባታችን የሆነው አምላክ ልባችሁን ያጽናኑ፤ እንዲሁም . . . ያጽኗችሁ።”—2ተሰ 2:16, 17

አንዲት ሴት በካርድ ላይ የሚያጽናና ጥቅስ ስትጽፍ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ