የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ግንቦት ገጽ 4
  • “ሥጋዬን የሚወጋ እሾህ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ሥጋዬን የሚወጋ እሾህ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የሥጋ መውጊያቸውን ተቋቁመው ኖረዋል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
  • ‘የሥጋ መውጊያን’ መቋቋም
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
  • የሰው ልጅ ደካማነት የይሖዋን ኃይል አጉልቶ ያሳያል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1997
  • ‘የሥጋ መውጊያ አለብህን?’
    የመንግሥት አገልግሎታችን—1998
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ግንቦት ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | 2 ቆሮንቶስ 11-13

“ሥጋዬን የሚወጋ እሾህ”

12:7-10

እሾህ የሚለው ቃል፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በምሳሌያዊ መንገድ ብዙ ጊዜ ተሠርቶበታል። ቃሉ፣ ጉዳት የሚያስከትሉና አስቸጋሪ ሰዎችን ወይም ችግር የሚፈጥሩ ነገሮችን ሊያመለክት ይችላል። (ዘኁ 33:55፤ ምሳሌ 22:5፤ ሕዝ 28:24) ጳውሎስ “ሥጋዬን የሚወጋ እሾህ” ያለው፣ የሐዋርያነት ሥልጣኑን ለመቀበል ፈቃደኛ ያልሆኑ ብሎም ሥራውን የሚነቅፉ ሐሰተኛ ሐዋርያትንና ሌሎች ሰዎችን ለማመልከት ሊሆን ይችላል። ጳውሎስ “ሥጋዬን የሚወጋ እሾህ” በማለት የተናገረው ስለ ሌላ ነገርም ሊሆን እንደሚችል ከዚህ በታች ያሉት ጥቅሶች የሚጠቁሙት እንዴት ነው?

  • ሐዋርያው ጭንቅላቱን ይዞ

    ሥራ 23:1-5

  • ገላ 4:14, 15

  • ገላ 6:11

አንተስ ‘ሥጋህን የሚወጋው እሾህ’ ምንድን ነው?

ሁኔታውን በጽናት ለመቋቋም በይሖዋ እንደምትታመን ማሳየት የምትችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ