የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 መስከረም ገጽ 6
  • ለይሖዋ የሚሰጥ መዋጮ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ለይሖዋ የሚሰጥ መዋጮ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋን የሚያስከብር የግንባታ ሥራ
    የአምላክ መንግሥት እየገዛ ነው!
  • ይህ የአምልኮ ቦታችን ነው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • የተገኘው አስደናቂ ጭማሪ አጣዳፊ የግንባታ ሥራ እንዲከናወን አስገድዷል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
  • በመስጠት የሚገኘውን ደስታ ቀምሰህ ታውቃለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 መስከረም ገጽ 6
አንድ ወንድም በመዋጮ ሣጥን ውስጥ ገንዘብ ሲከት።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፀአት 29–30

ለይሖዋ የሚሰጥ መዋጮ

30:11-16

የማደሪያ ድንኳኑ በተገነባበት ወቅት ሀብታም ድሃ ሳይል ሁሉም ሰዎች መዋጮ በማድረግ የይሖዋን አምልኮ የመደገፍ መብት አግኝተው ነበር። እኛስ ለይሖዋ መዋጮ መስጠት የምንችለው እንዴት ነው? አንዱ መንገድ ለጉባኤና ለስብሰባ አዳራሾች፣ ለርቀት የትርጉም ቢሮዎች፣ ለቤቴል ሕንፃዎች እንዲሁም ለይሖዋ አምልኮ ለተወሰኑ ሌሎች ሕንፃዎች የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ ነው።

የገንዘብ መዋጮ በማድረግ እውነተኛውን አምልኮ መደገፍን በተመለከተ ከሚከተሉት ጥቅሶች ምን ትምህርት እናገኛለን?

  • 1ዜና 29:5

  • ማር 12:43, 44

  • 1ቆሮ 16:2

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ