የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የአምላክ መንግሥት መግዛት ጀምሯል
    ወደ ዘላለም ሕይወት የሚመራ እውቀት
    • 9 ይሖዋም በተመሳሳይ ስለ መንግሥቱ እውንነት ማረጋገጫ ሰጥቶናል። የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በሆነው በዕብራውያን መጽሐፍ እንደተመለከተው የሕጉ የተለያዩ ክፍሎች ለመንግሥቱ ዝግጅት ጥላ ነበሩ። (ዕብራውያን 10:​1) በተጨማሪም ምድራዊው የእስራኤል መንግሥት በአምላክ መንግሥት የሚኖረው ሁኔታ ምን እንደሚመስል ጭላንጭል ሰጥቷል። የእስራኤል መንግሥት ተራ መስተዳድር አልነበረም፤ ምክንያቱም ገዥዎቹ የተቀመጡት ‘በይሖዋ ዙፋን ላይ’ ነበር። (1 ዜና መዋዕል 29:​23) ከዚህም በላይ “ሴሎ እስኪመጣ ድረስ በትረ መንግሥት ከይሁዳ እጅ አይወጣም፣ የአዛዥም ዘንግ ከእግሮቹ መካከል፤ የሕዝቦችም መታዘዝ ለእርሱ ይሆናል።” (ዘፍጥረት 49:​10 አዓት)a አዎን፣ የአምላክ መንግሥት ዘላለማዊ ንጉሥ የሚሆነው ኢየሱስ የሚወለደው ከይሁዳ የትውልድ ሐረግ ነበር።​— ሉቃስ 1:​32, 33

  • የአምላክ መንግሥት መግዛት ጀምሯል
    ወደ ዘላለም ሕይወት የሚመራ እውቀት
    • a ሴሎ ማለት “ባለ ቤት ወይም ባለ መብት የሆነው” ማለት ነው። ከጊዜ በኋላ “ሴሎ” “ከይሁዳ ነገድ የሆነው አንበሳ” ኢየሱስ ክርስቶስ መሆኑ ግልጽ ሆነ። (ራእይ 5:​5) አንዳንድ የአይሁዳውያን የአረማይክ ቋንቋ ትርጉሞች “ሴሎ” የሚለውን ቃል “መሲሑ” ወይም “መሲሑ ንጉሥ” በሚሉ ቃላት ተክተዋል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ