የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሙሴ እና አሮን የአምላክን ቃል በድፍረት አውጀዋል
    መጠበቂያ ግንብ—1996 | ጥር 15
    • አሮን ይሖዋ ባዘዘው መሠረት አንድ ተአምር ፈጸመ። ይህም ተአምር ይሖዋ በግብፅ አማልክት ላይ የበላይ እንደሆነ የሚያሳይ ነበር። በትሩን በፈርዖን ፊት ሲጥለው ወዲያውኑ ትልቅ እባብ ሆነ! ፈርዖን በዚህ ተአምር ግራ በመጋባት መተተኛ ካህናቱን ጠራቸው።a እነዚህ ሰዎች በበትሮቻቸው ተጠቅመው ከዚህ ጋር የሚመሳሰል ነገር መሥራት ችለው ነበር፤ ይህንን ያደረጉት በአጋንንት ኃይል በመጠቀም ነው።

  • ሙሴ እና አሮን የአምላክን ቃል በድፍረት አውጀዋል
    መጠበቂያ ግንብ—1996 | ጥር 15
    • a “መተተኛ ካህናት” ተብሎ የተተሮጎመው የዕብራይስጥ ቃል ከአጋንንት የሚበልጥ መለኮታዊ ኃይል አለን የሚሉ ጠንቋዮችን ያመለክታል። አጋንንት በእነዚህ ሰዎች ላይ ኃይል ስለሌላቸው አጋንንት እንዲታዘዟቸው ማድረግ ይችላሉ ተብሎ ይታመን ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ