-
የራስን ጥቅም የመሰዋትና በታማኝነት የመጣበቅ ምሳሌመጠበቂያ ግንብ—1997 | ኅዳር 1
-
-
ከኤልያስ ጋር እንዲሠራ ለልዩ አገልግሎት ግብዣ በቀረበለት ጊዜ ኤልሳዕ የእስራኤልን ዋነኛ ነቢይ ለማገልገል እርሻውን ወዲያውኑ ትቶ ሄደ። “በኤልያስ እጅ ላይ ውኃ ያፈስስ የነበረው” ተብሎ ይታወቅ ስለነበር አንዳንድ ሥራዎቹ ዝቅተኛ እንደነበሩ ከሁኔታው ለመረዳት ይቻላል።c (2 ነገሥት 3:11) የሆነ ሆኖ ኤልሳዕ ሥራውን እንደ መብት ቆጥሮታል፤ ከኤልያስ ጎንም በታማኝነት ተጣብቋል።
-
-
የራስን ጥቅም የመሰዋትና በታማኝነት የመጣበቅ ምሳሌመጠበቂያ ግንብ—1997 | ኅዳር 1
-
-
c አንድ አገልጋይ፣ በተለይ ከምግብ በኋላ የጌታውን እጅ ማስታጠቡ የተለመደ ነበር። ይህ ልማድ የእንግዳ ተቀባይነት፣ የአክብሮትና በአንዳንድ ግንኙነቶችም የትህትና ድርጊት ከሆነው እግርን ከማጠብ ጋር ተመሳሳይ ነበር።—ዘፍጥረት 24:31, 32፤ ዮሐንስ 13:5
-