የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የራስን ጥቅም የመሰዋትና በታማኝነት የመጣበቅ ምሳሌ
    መጠበቂያ ግንብ—1997 | ኅዳር 1
    • ከኤልያስ ጋር እንዲሠራ ለልዩ አገልግሎት ግብዣ በቀረበለት ጊዜ ኤልሳዕ የእስራኤልን ዋነኛ ነቢይ ለማገልገል እርሻውን ወዲያውኑ ትቶ ሄደ። “በኤልያስ እጅ ላይ ውኃ ያፈስስ የነበረው” ተብሎ ይታወቅ ስለነበር አንዳንድ ሥራዎቹ ዝቅተኛ እንደነበሩ ከሁኔታው ለመረዳት ይቻላል።c (2 ነገሥት 3:​11) የሆነ ሆኖ ኤልሳዕ ሥራውን እንደ መብት ቆጥሮታል፤ ከኤልያስ ጎንም በታማኝነት ተጣብቋል።

  • የራስን ጥቅም የመሰዋትና በታማኝነት የመጣበቅ ምሳሌ
    መጠበቂያ ግንብ—1997 | ኅዳር 1
    • c አንድ አገልጋይ፣ በተለይ ከምግብ በኋላ የጌታውን እጅ ማስታጠቡ የተለመደ ነበር። ይህ ልማድ የእንግዳ ተቀባይነት፣ የአክብሮትና በአንዳንድ ግንኙነቶችም የትህትና ድርጊት ከሆነው እግርን ከማጠብ ጋር ተመሳሳይ ነበር።​—⁠ዘፍጥረት 24:​31, 32፤ ዮሐንስ 13:​5

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ