የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • በትንቢት እንደተነገረው ሁሉን አዲስ ማድረግ
    መጠበቂያ ግንብ—2000 | ሚያዝያ 15
    • 10. ኢሳይያስ የተነበየውን “አዲስ ምድር” ልንረዳው የሚገባው እንዴት ነው?

      10 “ምድር” የሚለው ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሁልጊዜ ግዑዟን ምድር ብቻ አያመለክትም። ለምሳሌ ያህል መዝሙር 96:​1 ቃል በቃል “ምድር ሁሉ፣ እግዚአብሔርን አመስግኑ” ይላል። የምንኖርባት ፕላኔታችን ማለትም ደረቁ ምድርም ሆነ ሰፊው ውቅያኖስ ሊዘምሩ እንደማይችሉ እናውቃለን። ሰዎች ግን ይዘምራሉ። አዎን፣ መዝሙር 96:​1 የሚናገረው በምድር ላይ ስለሚኖሩ ሰዎች ነው።a ይሁን እንጂ ኢሳይያስ 65:​17 ስለ ‘አዲስ ሰማይም’ ይናገራል። ‘አዲሱ ምድር’ ወደ ትውልድ አገራቸው የተመለሱትን አዲስ የአይሁድ ኅብረተሰብ ካመለከተ “አዲስ ሰማይ” የሚለውስ መግለጫ ምን ያመለክታል?

  • በትንቢት እንደተነገረው ሁሉን አዲስ ማድረግ
    መጠበቂያ ግንብ—2000 | ሚያዝያ 15
    • a ዘ ኒው ኢንግሊሽ ባይብል መዝሙር 96:​1ን “በምድር ላይ የምትኖሩ ሰዎች ሁሉ ለጌታ ዘምሩ” ሲል ተርጉሞታል። ዘ ኮንተምፕረሪ ኢንግሊሽ ቨርሽን ደግሞ “በዚህ ምድር ላይ የምትኖሩ ሁሉ ለጌታ ውዳሴ ዘምሩ” ይላል። ይህ አባባል ኢሳይያስ ወደ አገራቸው የተመለሱትን የአምላክ ሕዝቦች ለማመልከት “አዲስ ምድር” ብሎ ከተናገረው ጋር የሚስማማ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ