የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • “ሰባት ቀሳፊ ኃጢአቶች” አሉ?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • መጽሐፍ ቅዱስ አምላክ ‘የሚጸየፋቸውን ሰባት ነገሮች’ ይዘረዝራል?

      አዎ፣ ይዘረዝራል። ምሳሌ 6:16 እንዲህ ይላል፦ “ይሖዋ የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች አሉ፤ እንዲያውም እሱ የሚጸየፋቸው ነገሮች ሰባት ናቸው።” ሆኖም በምሳሌ 6:17-19 ላይ የሚገኘው የኃጢአቶች ዝርዝር ሁሉንም ኃጢአቶች ያካተተ አይደለም። ከዚህ ይልቅ ከአስተሳሰብ፣ ከንግግር እንዲሁም ከድርጊት ጋር የተያያዙትን ጨምሮ ሁሉንም ዓይነት ኃጢአቶች የሚወክሉ ክፍሎችን የያዘ ነው።b

  • “ሰባት ቀሳፊ ኃጢአቶች” አሉ?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • b ምሳሌ 6:16 ላይ የሚገኘው አገላለጽ በዕብራይስጥ ቋንቋ የሚሠራበት ዘይቤ ነው፤ በዚህ ዘይቤ መሠረት ጸሐፊው፣ በሁለተኛ ደረጃ የተጠቀሰውን ቁጥር ለማጉላት ሲል ይህን ቁጥር መጀመሪያ ከተጠቀሰው ቁጥር ጋር ያነጻጽረዋል። እንዲህ ዓይነቱ አገላለጽ በቅዱሳን መጻሕፍት ውስጥ ብዙ ቦታዎች ላይ ተሠርቶበታል።—ኢዮብ 5:19፤ ምሳሌ 30:15, 18, 21

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ