-
መልካም ስምህን ጠብቅመጠበቂያ ግንብ—2000 | መስከረም 15
-
-
“ሌባ በተራበ ጊዜ ነፍሱን ሊያጠግብ ቢሰርቅ ሰዎች አይንቁትም” በማለት ያስታውሰናል። ይሁን እንጂ “ቢያዝም ሰባት እጥፍ ይከፍላል፣ በቤቱም ያለውን ሁሉ ይሰጣል።” (ምሳሌ 6:30, 31) በጥንቷ እስራኤል አንድ ሌባ ያለውን ሁሉ የሚያሳጣው ቢሆንም እንኳ እንዲከፍል ይጠየቅ ነበር።a ስለ ፈጸመው ብልግና ምክንያት ማቅረብ የማይችለው ዝሙት አድራጊማ ቅጣቱ ከዚህ የባሰ መሆን አለበት!
-
-
መልካም ስምህን ጠብቅመጠበቂያ ግንብ—2000 | መስከረም 15
-
-
a በሙሴ ሕግ መሠረት አንድ ሌባ ሁለት፣ አራት ወይም አምስት እጥፍ እንዲከፍል ይጠየቅ ነበር። (ዘጸአት 22:1-4) “ሰባት እጥፍ” የሚለው አነጋገር ከፍተኛውን የቅጣት መጠን ሳያመለክት አይቀርም፤ ይህ ደግሞ የሰረቀውን ብዙ እጥፍ ሊሆን ይችላል።
-