የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መልካም ስምህን ጠብቅ
    መጠበቂያ ግንብ—2000 | መስከረም 15
    • “ሌባ በተራበ ጊዜ ነፍሱን ሊያጠግብ ቢሰርቅ ሰዎች አይንቁትም” በማለት ያስታውሰናል። ይሁን እንጂ “ቢያዝም ሰባት እጥፍ ይከፍላል፣ በቤቱም ያለውን ሁሉ ይሰጣል።” (ምሳሌ 6:​30, 31) በጥንቷ እስራኤል አንድ ሌባ ያለውን ሁሉ የሚያሳጣው ቢሆንም እንኳ እንዲከፍል ይጠየቅ ነበር።a ስለ ፈጸመው ብልግና ምክንያት ማቅረብ የማይችለው ዝሙት አድራጊማ ቅጣቱ ከዚህ የባሰ መሆን አለበት!

  • መልካም ስምህን ጠብቅ
    መጠበቂያ ግንብ—2000 | መስከረም 15
    • a በሙሴ ሕግ መሠረት አንድ ሌባ ሁለት፣ አራት ወይም አምስት እጥፍ እንዲከፍል ይጠየቅ ነበር። (ዘጸአት 22:​1-4) “ሰባት እጥፍ” የሚለው አነጋገር ከፍተኛውን የቅጣት መጠን ሳያመለክት አይቀርም፤ ይህ ደግሞ የሰረቀውን ብዙ እጥፍ ሊሆን ይችላል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ