የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ቤተሰባችሁን ጎጂ ከሆኑ ተጽዕኖዎች ጠብቁ
    ለቤተሰብ ደስታ ቁልፉ ምንድን ነው?
    • 19. ቤተሰቦች የሚያስደስቱና የሚያዝናኑ ነገሮች ማድረጋቸው ኃጢአት እንዳልሆነ የትኞቹ የመጽሐፍ ቅዱስ ምሳሌዎች ያሳያሉ?

      19 መጽሐፍ ቅዱስ የሚያስደስትና የሚያዝናና ነገር ማድረግን ያወግዛልን? በፍጹም! መጽሐፍ ቅዱስ “ለመሳቅም ጊዜ አለው . . . ለመዝፈንም [“ለመጨፈርም፣” የ1980 ትርጉም] ጊዜ አለው” ይላል።b (መክብብ 3:​4) በጥንት እስራኤል ዘመን የአምላክ ሕዝቦች በዘፈን፣ በጭፈራ፣ በጨዋታና በእንቆቅልሾች ይዝናኑ ነበር። ኢየሱስ ክርስቶስ በአንድ ትልቅ የሠርግ ድግስ ላይና ማቴዎስ ሌዊ ባዘጋጀለት “ታላቅ ግብዣ” ላይ ተገኝቶ ነበር። (ሉቃስ 5:​29፤ ዮሐንስ 2:​1, 2) ኢየሱስ ሌሎችን ደስታ የሚያሳጣ እንዳልነበረ በግልጽ መረዳት ይቻላል። በቤተሰባችሁ ውስጥ ሳቅና ጨዋታ ፈጽሞ እንደ ኃጢአት መቆጠር የለበትም!

  • ቤተሰባችሁን ጎጂ ከሆኑ ተጽዕኖዎች ጠብቁ
    ለቤተሰብ ደስታ ቁልፉ ምንድን ነው?
    • b እዚህ ላይ “መሳቅ” ተብሎ የተተረጎመው የዕብራይስጥ ቃል “መጫወት፣” “ማዝናናት፣” “እንደ ግብዣ ያለ አስደሳች ዝግጅት ማድረግ” ወይም ደግሞ “የሚያስደስት ነገር ማድረግ” ተብሎ በሌሎች መንገዶችም ሊተረጎም ይችላል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ