የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የምንኖረው በመጨረሻው ቀን ነው!
    ወደ ዘላለም ሕይወት የሚመራ እውቀት
    • 2. የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ምን ጥያቄ አቅርበውለት ነበር? ምንስ ብሎ መለሰላ⁠ቸው?

      2 ለምሳሌ ያህል ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱ አንስተዋቸው ለነበሩት አንዳንድ ጥያቄዎች የሰጣቸውን መልሶች እንመልከት። ኢየሱስ ከመሞቱ ከሦስት ቀናት በፊት “የመገኘትህና የነገሮች ሥርዓት መደምደሚያ ምልክት ምን ይሆናል?” ብለው ጠየቁት።a (ማቴዎስ 24:​3 አዓት) ኢየሱስም ሲመልስላቸው ይህ ለአምላክ ደንታ የሌለው ዓለም ወደ መጨረሻው ቀን የገባ መሆኑን በግልጽ የሚያመለክቱ ሁኔታዎችንና ክንውኖችን ነገራቸው።

  • የምንኖረው በመጨረሻው ቀን ነው!
    ወደ ዘላለም ሕይወት የሚመራ እውቀት
    • a አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች “የነገሮች ሥርዓት” ከማለት ይልቅ “ዓለም” ይላሉ። በደብልዩ ኢ ቫይን የተዘጋጀው ኤክስፖዚተሪ ዲክሽነሪ ኦቭ ኒው ቴስተመንት ወርድስ የተባለ መዝገበ ቃላት “አይኦን” የሚለው የግሪክኛ ቃል ­“ከ⁠—እስከ ተብሎ ያልተወሰነ ዘመን ወይም በዘመኑ ውስጥ ከሚከናወኑት ነገሮች አንፃር የሚታይ ጊዜ ማለት ነው” ይላል። የፓርክረስት ግሪክ ኤንድ ኢንግሊሽ ሌክሲከን ቱ ዘ ኒው ቴስተመንት (ገጽ 17) በዕብራውያን 1:​2 ላይ የተጠቀሰውን አይኦነስ (የብዙ ቁጥር) ሲያብራራ ከሰጣቸው ፍቺዎች አንዱ “ይህ የነገሮች ሥርዓት” የሚል ነው። ስለዚህ “የነገሮች ሥርዓት” የሚለው አተረጓጎም ከጥንቱ የግሪክኛ ጽሑፍ ጋር የሚስማማ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ