የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • በመስጠት የሚገኘው ደስታ
    መጠበቂያ ግንብ—2012 | ታኅሣሥ 1
    • ኢየሱስ “ሰጪዎች ሁኑ” ብሏል።a (ሉቃስ 6:38) ኢየሱስ በዓመት ውስጥ በተወሰነ ጊዜ ላይ ስጦታ እንድንሰጥ ስለሚጠበቅብን ብቻ ይህን እንድናደርግ አላስተማረም። ኢየሱስ ተከታዮቹን በራሳቸው ተነሳሽነት መስጠትን ልማድ እንዲያደርጉ መክሯቸዋል።

  • በመስጠት የሚገኘው ደስታ
    መጠበቂያ ግንብ—2012 | ታኅሣሥ 1
    • a አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህን ጥቅስ “ስጡ” ብለው ተርጉመውታል። ይሁን እንጂ እንዲህ ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ግስ ቀጣይ የሆነ ድርጊትን ያመለክታል። በመሆኑም ኢየሱስ የተጠቀመበትን ቃል ሙሉ ትርጉም ለማስተላለፍ ሲባል አዲስ ዓለም ትርጉም “ሰጪዎች ሁኑ” በማለት ተርጉሞታል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ