የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አንድ ሳምራዊ መልካም ባልንጀራ ሆኖ ተገኘ
    መጠበቂያ ግንብ—1998 | ሐምሌ 1
    • ኢየሱስ ምሳሌውን በመቀጠል “አንድ ሳምራዊ ግን ሲሄድ ወደ እርሱ መጣ” አለ። ስለ አንድ ሳምራዊ መጠቀሱ የሕግ አዋቂው ጉጉት እንዲጨምር ሳያደርግ እንደማይቀር እሙን ነው። ኢየሱስ ስለዚህ ዘር ተስፋፍቶ የነበረውን አሉታዊ አመለካከት መደገፉን ይገልጽ ይሆን? ከዚህ በተቃራኒ ሳምራዊው አደጋ የደረሰበትን መንገደኛ ሲመለከት “አዘነለት።” ኢየሱስ እንዲህ አለ:- “ቀርቦም ዘይትና የወይን ጠጅ በቊስሎቹ ላይ አፍስሶ አሰራቸው፣ በራሱ አህያም ላይ አስቀምጦት ወደ እንግዶች ማደርያ ወሰደው ጠበቀውም።b በማግሥቱም ሁለት ዲናር አውጥቶ ለባለቤቱ ሰጠና:- ጠብቀው፣ ከዚህም በላይ የምትከስረውን ሁሉ እኔ ስመለስ እከፍልሃለሁ አለው።”​—⁠ሉቃስ 10:​33-35

  • አንድ ሳምራዊ መልካም ባልንጀራ ሆኖ ተገኘ
    መጠበቂያ ግንብ—1998 | ሐምሌ 1
    • b በኢየሱስ ዘመን የነበሩት አንዳንድ የእንግዳ ማረፊያዎች መጠለያ ብቻ ሳይሆን ምግብና ሌሎች መስተንግዶዎችም ያቀርቡ እንደነበር ከሁኔታው መረዳት ይቻላል። ኢየሱስ በአእምሮው ይዞት የነበረው ይህን ዓይነቱን ማረፊያ ሳይሆን አይቀርም፤ ምክንያቱም እዚህ ላይ የገባው የግሪክኛ ቃል በሉቃስ 2:​7 ላይ “በእንግዶችም ማደሪያ” ተብሎ ከተገለጸው የተለየ ስለሆነ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ