-
ሥላሴ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ነውን?መጠበቂያ ግንብ—1993 | ጥቅምት 15
-
-
“ እኔና አብ አንድ ነን” — ዮሐንስ 10:30
ኖቫሽያን (ከ200–258 እዘአ የነበረ) በዚህ ላይ ያለውን አስተያየት ሲሰጥ እንዲህ ብሏል:- “‘ አንድ’ ነገር [b] ስለሆነ ያለው መናፍቃን ‘ አንድ’ አካል ብሎ እንዳልተናገረ ይረዱ። አንድ የሚለው ቃል በግዑዝ ፆታ ስለገባ የአካል አንድነትን ሳይሆን ያለውን የጋራ ስምምነት የሚያመለክት ነው። . . . ከዚህም በተጨማሪ አንድ ማለቱ ያለውን ስምምነት የፍርድ ተመሳሳይነት እንዲሁም የፍቅር ትስስሩን የሚያሳይ ሲሆን በምክንያታዊነት ስንረዳውም አብና ወልድ በስምምነት በፍቅርም በመውደድም አንድ ናቸው።” — ትሪቲስ ኮንስርነንግ ዘ ትሪኒቲ፣ ምዕራፍ 27
-
-
ሥላሴ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ነውን?መጠበቂያ ግንብ—1993 | ጥቅምት 15
-
-
b ኖቫሽያን እዚህ ለማለት የፈለገው “አንድ” ለሚለው ቃል የገባው ቃል ግዑዝ ፆታ መሆኑን ነው። ስለዚህ ትክክለኛ ትርጉሙ “አንድ ነገር” የሚል ነው። “አንድ” የሚለው ግሪክኛ ቃል ልክ በዚሁ መንገድ ከገባበት ከዮሐንስ 17:21 ጋር አወዳድር። አዲሱ የካቶሊክ ኢንሳይክሎፔዲያ (የ1967 እትም) ኖቫሽያን የጻፈውን ደ ትሪኒታተ የተባለውን ጽሑፍ ጠቅለል ባለ መልኩ ይቀበለዋል። እርግጥ በዚህ ጽሑፍ ውስጥ መንፈስ ቅዱስ እንደ መለኰታዊ አካል ተደርጎ ያልቀረበ መሆኑን ጭምር ጠቅሷል።
-