የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሥላሴ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ነውን?
    መጠበቂያ ግንብ—1993 | ጥቅምት 15
    • “ እኔና አብ አንድ ነን” — ዮሐንስ 10:​30

      ኖቫሽያን (ከ200–258 እዘአ የነበረ) በዚህ ላይ ያለውን አስተያየት ሲሰጥ እንዲህ ብሏል:- “‘ አንድ’ ነገር [b] ስለሆነ ያለው መናፍቃን ‘ አንድ’ አካል ብሎ እንዳልተናገረ ይረዱ። አንድ የሚለው ቃል በግዑዝ ፆታ ስለገባ የአካል አንድነትን ሳይሆን ያለውን የጋራ ስምምነት የሚያመለክት ነው። . . . ከዚህም በተጨማሪ አንድ ማለቱ ያለውን ስምምነት የፍርድ ተመሳሳይነት እንዲሁም የፍቅር ትስስሩን የሚያሳይ ሲሆን በምክንያታዊነት ስንረዳውም አብና ወልድ በስምምነት በፍቅርም በመውደድም አንድ ናቸው።” — ትሪቲስ ኮንስርነንግ ዘ ትሪኒቲ፣ ምዕራፍ 27

  • ሥላሴ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ነውን?
    መጠበቂያ ግንብ—1993 | ጥቅምት 15
    • b ኖቫሽያን እዚህ ለማለት የፈለገው “አንድ” ለሚለው ቃል የገባው ቃል ግዑዝ ፆታ መሆኑን ነው። ስለዚህ ትክክለኛ ትርጉሙ “አንድ ነገር” የሚል ነው። “አንድ” የሚለው ግሪክኛ ቃል ልክ በዚሁ መንገድ ከገባበት ከዮሐንስ 17:​21 ጋር አወዳድር። አዲሱ የካቶሊክ ኢንሳይክሎፔዲያ (የ1967 እትም) ኖቫሽያን የጻፈውን ደ ትሪኒታተ የተባለውን ጽሑፍ ጠቅለል ባለ መልኩ ይቀበለዋል። እርግጥ በዚህ ጽሑፍ ውስጥ መንፈስ ቅዱስ እንደ መለኰታዊ አካል ተደርጎ ያልቀረበ መሆኑን ጭምር ጠቅሷል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ