-
ንጉሡ ስለ መንግሥቱ የሚገልጽ ብርሃን እንዲፈነጥቅ አደረገየአምላክ መንግሥት እየገዛ ነው!
-
-
3, 4. (ሀ) ኢየሱስ፣ ታማኝ ተከታዮቹን ስለ አምላክ መንግሥት ማስተማሩን የቀጠለው እንዴት ነው? (ለ) በዚህ ምዕራፍ ውስጥ የትኞቹን ነጥቦች እንመረምራለን?
3 ኢየሱስ በዮሐንስ 16:12 ላይ የሚገኘውን ሐሳብ የተናገረው በምድር ላይ ባሳለፈው የመጨረሻ ምሽት ነው። ታዲያ ከሞተ በኋላ ታማኝ ተከታዮቹን ስለ አምላክ መንግሥት ማስተማሩን የሚቀጥለው እንዴት ነው? ለሐዋርያቱ “የእውነት መንፈስ . . . ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል” የሚል ማረጋገጫ ሰጥቷቸው ነበር።a (ዮሐ. 16:13) መንፈስ ቅዱስን እንደ አንድ ትዕግሥተኛ አስጎብኚ ልንቆጥረው እንችላለን። ኢየሱስ፣ ተከታዮቹ ስለ አምላክ መንግሥት ማወቅ የሚያስፈልጋቸውን ነገር ሁሉ ማወቅ በሚገባቸው ትክክለኛ ጊዜ ለማስተማር በመንፈስ ቅዱስ ይጠቀማል።
-
-
ንጉሡ ስለ መንግሥቱ የሚገልጽ ብርሃን እንዲፈነጥቅ አደረገየአምላክ መንግሥት እየገዛ ነው!
-
-
a አንድ የማመሳከሪያ ጽሑፍ እንደሚገልጸው እዚህ ጥቅስ ላይ “ይመራችኋል” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል “መንገድ ማሳየት” የሚል ትርጉም አለው።
-