የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ንጉሡ ስለ መንግሥቱ የሚገልጽ ብርሃን እንዲፈነጥቅ አደረገ
    የአምላክ መንግሥት እየገዛ ነው!
    • 3, 4. (ሀ) ኢየሱስ፣ ታማኝ ተከታዮቹን ስለ አምላክ መንግሥት ማስተማሩን የቀጠለው እንዴት ነው? (ለ) በዚህ ምዕራፍ ውስጥ የትኞቹን ነጥቦች እንመረምራለን?

      3 ኢየሱስ በዮሐንስ 16:12 ላይ የሚገኘውን ሐሳብ የተናገረው በምድር ላይ ባሳለፈው የመጨረሻ ምሽት ነው። ታዲያ ከሞተ በኋላ ታማኝ ተከታዮቹን ስለ አምላክ መንግሥት ማስተማሩን የሚቀጥለው እንዴት ነው? ለሐዋርያቱ “የእውነት መንፈስ . . . ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል” የሚል ማረጋገጫ ሰጥቷቸው ነበር።a (ዮሐ. 16:13) መንፈስ ቅዱስን እንደ አንድ ትዕግሥተኛ አስጎብኚ ልንቆጥረው እንችላለን። ኢየሱስ፣ ተከታዮቹ ስለ አምላክ መንግሥት ማወቅ የሚያስፈልጋቸውን ነገር ሁሉ ማወቅ በሚገባቸው ትክክለኛ ጊዜ ለማስተማር በመንፈስ ቅዱስ ይጠቀማል።

  • ንጉሡ ስለ መንግሥቱ የሚገልጽ ብርሃን እንዲፈነጥቅ አደረገ
    የአምላክ መንግሥት እየገዛ ነው!
    • a አንድ የማመሳከሪያ ጽሑፍ እንደሚገልጸው እዚህ ጥቅስ ላይ “ይመራችኋል” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል “መንገድ ማሳየት” የሚል ትርጉም አለው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ