የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ጳውሎስ በሹማምንት ፊት በድፍረት መሠከረ
    መጠበቂያ ግንብ—1998 | መስከረም 1
    • ጳውሎስ ንግግሩን ሲከፍት ቀደም ሲል ክርስቲያኖችን ያሳድድ እንደነበር ለአግሪጳ ተናገረ። “እምነታቸውን እንዲክዱ አድርጌአለሁ፤ . . . ወደ ሌሎች ከተሞች እንኳ ወጥቼ እየሄድሁ አሳድዳቸው ነበር” (የ1980 ትርጉም) በማለት ተናገረ። ከዚያም ጳውሎስ በጣም አስገራሚ የሆነ ራእይ እንደተመለከተና ከሞት የተነሳው ኢየሱስ “ስለ ምን ታሳድደኛለህ? የመውጊያውን ብረት ብትቃወም ለአንተ ይብስብሃል” እንዳለው በመግለጽ ትረካውን ቀጠለ።a​—⁠ሥራ 26:​4-14

  • ጳውሎስ በሹማምንት ፊት በድፍረት መሠከረ
    መጠበቂያ ግንብ—1998 | መስከረም 1
    • a “የመውጊያውን ብረት ብትቃወም” የሚለው አገላለጽ አንድ በሬ አቅጣጫውን እንዳይስትና ቀጥ ብሎ እንዲሄድ ከሚያደርገው ሹል በትር ጋር በመጋጨት ራሱን የሚጎዳበትን ድርጊት መግለጹ ነው። በተመሳሳይም ሳውል ክርስቲያኖችን ሲያሳድድ የአምላክ ድጋፍ ካላቸው ሕዝቦች ጋር እየተዋጋ ስለነበረ ራሱን እየጎዳ ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ