የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • “በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ”
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
    • 16. የመጀመሪያው መቶ ዘመን ክርስቲያኖች የራስን ጥቅም የመሠዋት መንፈስ ያሳዩት እንዴት ነበር?

      16 ይሖዋ እነዚህን ሰዎች እንደባረካቸው በግልጽ ታይቷል። ዘገባው እንደሚከተለው ይላል፦ “ያመኑትም ሁሉ አብረው ነበሩ፤ ያላቸውም ነገር ሁሉ የጋራ ነበር፤ በተጨማሪም ያላቸውን ሀብትና ንብረት በመሸጥ ገንዘቡን ለሁሉም አከፋፈሉ። ለእያንዳንዱም ሰው የሚያስፈልገውን ያህል ሰጡ።”f (ሥራ 2:44, 45) እውነተኛ ክርስቲያኖች ሁሉ ይህን ዓይነቱን የራስን ጥቅም የመሠዋት መንፈስ የሚንጸባረቅበት ፍቅር መኮረጅ እንደሚፈልጉ እሙን ነው።

  • “በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ”
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
    • f ከሌሎች ቦታዎች የመጡት ሰዎች ተጨማሪ መንፈሳዊ እውቀት ለመቅሰም በኢየሩሳሌም ቆይተው ስለነበር ይህ ጊዜያዊ ዝግጅት በወቅቱ የሚያስፈልጋቸውን ለሟሟላት አስችሏል። ይህ በፈቃደኝነት የተደረገ ዝግጅት ነበር፤ በመሆኑም የኮሚኒዝም ርዕዮተ ዓለም ገጽታ እንደሆነ ተደርጎ መታየት የለበትም።—ሥራ 5:1-4

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ