የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ‘አምላክ አያዳላም’
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
    • 1-3. ጴጥሮስ ምን ራእይ አየ? ትርጉሙን መረዳታችን አስፈላጊ የሆነውስ ለምንድን ነው?

      ጊዜው 36 ዓ.ም. የመከር ወቅት ነው። የፀሐይዋ ሙቀት ደስ ይላል፤ ጴጥሮስ ያለው የወደብ ከተማ በሆነችው በኢዮጴ ነው፤ በአንድ ቤት ሰገነት ላይ ሆኖ እየጸለየ ነው። ወደዚህ ቤት በእንግድነት ከመጣ የተወሰኑ ቀናት አልፈዋል። የቤቱ ባለቤት ስምዖን የተባለ ቆዳ ፋቂ ነው፤ አብዛኞቹ አይሁዳውያን በእንዲህ ዓይነቱ ሰው ቤት ለማረፍ ፈቃደኛ አይሆኑም።a ጴጥሮስ እዚህ ቤት በእንግድነት ለማረፍ ፈቃደኛ መሆኑ በራሱ፣ በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ጭፍን ጥላቻን እንዳሸነፈ የሚያሳይ ነው። ያም ቢሆን ጴጥሮስ ይሖዋ የማያዳላ አምላክ መሆኑን በተመለከተ ገና ሊማረው የሚገባ አስፈላጊ ትምህርት አለ።

  • ‘አምላክ አያዳላም’
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
    • a አንዳንድ አይሁዳውያን፣ ቆዳ ፋቂዎችን ይንቁ ነበር፤ ምክንያቱም በዚህ ሙያ የተሰማራ ሰው የእንስሳት ቆዳና በድን መንካቱ አይቀርም፤ ከዚህም ሌላ ቆዳውን ሲያዘጋጅ እንደ ውሻ እዳሪ የመሳሰሉ ነገሮችን ይጠቀም ነበር። ቆዳ ፋቂዎች ወደ ቤተ መቅደሱ እንዲገቡ አይፈቀድላቸውም፤ የሚሠሩበት ቦታም ከከተማ ቢያንስ 50 ክንድ ወይም 20 ሜትር ገደማ መራቅ ነበረበት። የስምዖን ቤት “ባሕሩ አጠገብ” የሆነበት አንዱ ምክንያት ይህ ሊሆን ይችላል።—ሥራ 10:6

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ