የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ከሁሉ አስቀድማችሁ ‘የአምላክን ጽድቅ’ መፈለጋችሁን ቀጥሉ
    መጠበቂያ ግንብ—2010 | ጥቅምት 15
    • ተመጻዳቂ መሆን ያለው አደጋ

      5. የትኛውን ዝንባሌ ማስወገድ ይኖርብናል?

      5 ሐዋርያው ጳውሎስ ለሮም ክርስቲያኖች በጻፈው ደብዳቤ ላይ ከሁሉ አስቀድመን የአምላክን ጽድቅ በመፈለግ ረገድ እንዲሳካልን ከፈለግን ሁላችንም ልናስወግደው የሚገባንን አንድ ዝንባሌ ጠቅሷል። ጳውሎስ ስለ አይሁዳውያን ሲናገር እንዲህ ብሏል፦ “በትክክለኛ እውቀት ላይ የተመሠረተ አይሁን እንጂ ለአምላክ ቅንዓት እንዳላቸው እመሠክርላቸዋለሁ፤ የአምላክን ጽድቅ ሳያውቁ የራሳቸውን ጽድቅ ለመመሥረት ስለፈለጉ ራሳቸውን ለአምላክ ጽድቅ አላስገዙም።” (ሮም 10:2, 3) ጳውሎስ እንደገለጸው እነዚያ አይሁዳውያን የራሳቸውን ጽድቅ ለመመሥረት ይጥሩ ስለነበር የአምላክን ጽድቅ መረዳት አልቻሉም።a

  • ከሁሉ አስቀድማችሁ ‘የአምላክን ጽድቅ’ መፈለጋችሁን ቀጥሉ
    መጠበቂያ ግንብ—2010 | ጥቅምት 15
    • a አንድ ምሑር እንደተናገሩት መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ በተጻፈበት ቋንቋ “ለመመሥረት” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ‘ሐውልት ማቆም’ የሚል ፍቺም ሊኖረው ይችላል። በመሆኑም እነዚያ አይሁዳውያን ለአምላክ ሳይሆን ለራሳቸው ክብር ሲሉ ምሳሌያዊ ሐውልት ያቆሙ ያህል ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ