-
የሌሎችን ፌዝ መቋቋም የምችለው እንዴት ነው?ንቁ!—1999 | መስከረም 8
-
-
ይህ ሁኔታ አዲስ ነገር አይደለም። እንዲያውም ሐዋርያው ጴጥሮስ በመጀመሪያው መቶ ዘመን ይኖሩ የነበሩ ክርስቲያኖችን “ከእነርሱ [ከአሕዛብ] ጋር ስለማትሮጡ እየተሳደቡ ይደነቃሉ” ብሏቸው ነበር። (1 ጴጥሮስ 4:4) አንድ ሌላ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ይህን ጥቅስ “ያለ ስማችሁ ስም ይሰጧችኋል” በማለት ተርጉሞታል።—ኖክስ
-
-
የሌሎችን ፌዝ መቋቋም የምችለው እንዴት ነው?ንቁ!—1999 | መስከረም 8
-
-
በሌላው በኩል ደግሞ ጴጥሮስ እንደተናገረው አንዳንድ ፌዘኞች “ይደነቃሉ።” አዎን፣ በምግባርህ ግራ ይጋቡ ይሆናል። ለምሳሌ ያህል የይሖዋ ምሥክር ከሆንክ ከአንዳንድ በዓላት ጋር በተያያዙ እንቅስቃሴዎች አለመካፈልህ በጣም ሊያስገርማቸው ይችላል። ሥራዬ ብለው የይሖዋ ምሥክሮችን የሚቃወሙ ሰዎች የሚነዙት የተሳሳተ ወሬ ደርሷቸውም ሊሆን ይችላል።
-