የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ጥቅምት ገጽ 6
  • ‘የይሖዋን ቀን መምጣት በአእምሯችሁ አቅርባችሁ ተመልከቱ’

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘የይሖዋን ቀን መምጣት በአእምሯችሁ አቅርባችሁ ተመልከቱ’
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ቅዱሳን ሁኑ”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • በትዕግሥት ‘የመጠበቅ’ ዝንባሌ አለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • በጽናት ላይ ለአምላክ የማደርን ባሕርይ ጨምሩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
  • እንዴት ዓይነት ሰዎች ልትሆኑ ይገባችኋል?
    የመንግሥት አገልግሎታችን—1995
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ጥቅምት ገጽ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | 2 ጴጥሮስ 1-3

‘የይሖዋን ቀን መምጣት በአእምሯችሁ አቅርባችሁ ተመልከቱ’

3:11, 12

ይሖዋ ልክ በቀጠረው ጊዜ ላይ የፍርድ እርምጃ ይወስዳል። ታዲያ ድርጊታችን በቅርቡ ለሚመጣው የይሖዋ ቀን እንደተዘጋጀን የሚያሳይ ነው?

‘ቅዱስ ሥነ ምግባር መከተልና ለአምላክ ያደርን መሆናችንን የሚያሳዩ ተግባሮች መፈጸም’ ሲባል ምን ማለት ነው?

  • በሥነ ምግባር ንጹሕ መሆንና ለእምነታችን ጥብቅና መቆም

  • በግልም ሆነ በጋራ በሚደረጉ መንፈሳዊ እንቅስቃሴዎች አዘውትረን መካፈል

ቀደም ሲል ቴሌቪዥን በማየትና ዕቃ በመግዛት ሰፊ ጊዜ ያጠፉ የነበሩ አንድ ባልና ሚስት የቀድሞ ሕይወታቸውን በአሁኑ ጊዜ በአደባባይ ምሥክርነት በመካፈልና የቤተሰብ አምልኮ በማድረግ ከሚያሳልፉት ጊዜ ጋር ሲያወዳድሩ

የይሖዋን ቀን በአእምሮዬ አቅርቤ እንደምመለከት ማሳየት የምችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ