የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 48
  • በየዕለቱ ከይሖዋ ጋር መሄድ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በየዕለቱ ከይሖዋ ጋር መሄድ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በየዕለቱ ከይሖዋ ጋር መሄድ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ከአምላክ ጋር ሂድ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ከአምላክ ጋር ትሄዳለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • አካሄድን ከአምላክ ጋር ማድረግ —የመጀመሪያዎቹ እርምጃዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1998
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 48

መዝሙር 48

በየዕለቱ ከይሖዋ ጋር መሄድ

በወረቀት የሚታተመው

(ሚክያስ 6:8)

  1. 1. አባታችን መብቱን ሰጠን፤

    እጁን ይዘን ለመሄድ አብረን።

    ታማኝ ፍቅሩ ወደር የለው፤

    ጎዳናውን ለሚፈልግ ሰው።

    መንገዱን አመቻቸልን፤

    አብረነው መሄድ ቻልን።

    ለሱ ልንኖር ወሰንን፤

    ልንሰጠው ሕይወታችንን።

  2. 2. ባለንበት በዚህ ዘመን፣

    መጨረሻው በቀረበበት፣

    መከራ ይደርስብናል፤

    ከባድ ስደት ያጋጥመናል።

    አምላክ ግን ይጠብቀናል፤

    እሱን መያዝ ይበጃል።

    እናምልከው ለዘላለም፤

    ታማኝ በመሆን ምንጊዜም።

  3. 3. አምላካችን ይረዳናል፤

    በመንፈሱ፣ በቃሉ በኩል።

    በጉባኤም ያንጸናል፤

    ወደሱ ስንጸልይ ይሰማል።

    እሱን ለማስደሰት ስንጥር

    ብርታት፣ ኃይል ’ናገኛለን።

    ባምላካችን በመታመን

    ታማኝ ሆነን እንኖራለን።

(በተጨማሪም ዘፍ. 5:24⁠፤ 6:9⁠ን እና 1 ነገ. 2:3, 4⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ