የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 34
  • እንደ ስማችን መኖር

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እንደ ስማችን መኖር
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እንደ ስማችን መኖር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • በፍቅር ተነሳስተን ያከናወንነው ሥራ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • በፍቅር ተነሳስተን ያከናወንነው ሥራ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “ይሖዋ ጥሩ መሆኑን ቅመሱ፤ እዩም”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 34

መዝሙር 34

እንደ ስማችን መኖር

በወረቀት የሚታተመው

(ኢሳይያስ 43:10-12)

1. ልዑል ይሖዋ፣ ዘላለማዊ ነህ፤

ወደር የለው ፍቅርህ፣ ፍትሕ፣ ኃይልህ።

አንተ ነህ ምንጩ የጥበብ፣ የእውነት፤

ሉዓላዊ፣ ሁሉን ቻይ ጌታ ነህ።

በጣም ያስደስታል አንተን ማገልገል፤

እውነትንም ለሰዎች መናገር።

(አዝማች)

ክብር ነው ያንተ ምሥክሮች መሆን፤

እርዳን እንደ ስማችን ለመኖር!

2. በአገልግሎት አብረን ስንካፈል፣

ፍቅርና ሰላም ይኖረናል።

ስለ ክብርህ ለሰዎች ስንናገር፣

አንተን ስናወድስ ደስ ይለናል።

አባታችን ሆይ፣ በስምህ ተጠራን፤

ዝናህን ለማወጅ መብት አገኘን።

(አዝማች)

ክብር ነው ያንተ ምሥክሮች መሆን፤

እርዳን እንደ ስማችን ለመኖር!

(በተጨማሪም ዘዳ. 32:4⁠ን፣ መዝ. 43:3⁠ን እና ዳን. 2:20, 21⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ