የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 130
  • ሕይወት ተአምር ነው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሕይወት ተአምር ነው
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የአቅኚ ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የአቅኚ ሕይወት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 130

መዝሙር 130

ሕይወት ተአምር ነው

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 36:9)

1. ልጅ መወለዱ፣ ዝናብ መጣሉ፣ የፀሐይ ደማቅ ጮራ፣ የ’ህል ዛላ፣

ሁሉም የአምላክ ስጦታ ናቸው፤ በሕይወት የኖርነው በሱ ተአምር ነው።

እንዴት ’ናመስግነው፣ ለዚህ ስጦታው?

እሱን መውደድ፣ ስጦታውን ማክበር ብቻ ነው።

(አዝማች)

በኛ ጥረት ቢሆን ጭራሽ አናገኘው፤

ሕይወት ስጦታ ነው፤ ሕይወት ተአምር ነው።

2. እንደ ኢዮብ ሚስት ተስፋ ’ሚቆርጡ፣ አምላክን ’ሚያማርሩ ሰዎች አሉ።

እኛ ግን ጌታን ’ናወድሳለን፤ በሕይወት እንድንኖር ስላደረገን።

እንዴት እናመስግን፣ ለዚህ ስጦታ?

ሰዎችን ’ንውደዳቸው እንስጣቸው ቦታ።

(አዝማች)

በኛ ጥረት ቢሆን ጭራሽ አናገኘው፤

ሕይወት ስጦታ ነው፤ ሕይወት ተአምር ነው።

(በተጨማሪም ኢዮብ 2:9⁠ን፣ መዝ. 34:12⁠ን፣ መክ. 8:15⁠ን፣ ማቴ. 22:37-40⁠ን እና ሮም 6:23⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ