የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 131
  • ይሖዋ ይታደጋል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ ይታደጋል
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ ይታደጋል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ድፍረት ስጠኝ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ልዩ ንብረት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ልዩ ንብረት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 131

መዝሙር 131

ይሖዋ ይታደጋል

በወረቀት የሚታተመው

(2 ሳሙኤል 22:1-8)

1. ይሖዋ፣ ሕያው አምላክ መሆንህ ታይቷል፤

ምድር፣ ሰማይ፣ ባሕር በሥራህ ተሞልቷል።

እንዳንተ ያለ አምላክ ከቶ የለም።

ጠላትም፣ ይጠፋል አይኖርም።

(አዝማች)

ይሖዋ ታማኞቹን ይታደጋል።

ጠንካራ ዓለት እንደሆነ ያሳያል።

ታምነን በሱ ክብሩን፣ ዝናውን ’ናውጅ ላለም።

ከፍ እናድርግ ያዳኛችንን ገናና ስም።

2. የሞት ገመድ ተብትቦኛል ስማኝ ’ባክህ፤

“ድፍረት፣ ጥንካሬን ስጠኝ” ብዬ ስጮህ፣

“ከለላ ሁነኝ” ብዬ ስማጸንህ፣

ስማኝ ከማደሪያ መቅደስህ።

(አዝማች)

ይሖዋ ታማኞቹን ይታደጋል።

ጠንካራ ዓለት እንደሆነ ያሳያል።

ታምነን በሱ ክብሩን፣ ዝናውን ’ናውጅ ላለም።

ከፍ እናድርግ ያዳኛችንን ገናና ስም።

3. ነጎድጓድ ድምፅህ ሲሰማ ከማደሪያህ፣

ጠላትህ ይርዳል፤ ይደሰታል ሕዝብህ።

የምትሻውን መሆን ትችላለህ፤

መታደግህን ታሳያለህ።

(አዝማች)

ይሖዋ ታማኞቹን ይታደጋል።

ጠንካራ ዓለት እንደሆነ ያሳያል።

ታምነን በሱ ክብሩን፣ ዝናውን ’ናውጅ ላለም።

ከፍ እናድርግ ያዳኛችንን ገናና ስም።

(በተጨማሪም መዝ. 18:1, 2⁠ን እና መዝ. 144:1, 2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ