የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 114
  • የአምላክ መጽሐፍ ውድ ሀብት ነው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአምላክ መጽሐፍ ውድ ሀብት ነው
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአምላክ መጽሐፍ ውድ ሀብት ነው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ለስብሰባ ስንገናኝ በረከትህ አይለየን
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 114

መዝሙር 114

የአምላክ መጽሐፍ ውድ ሀብት ነው

በወረቀት የሚታተመው

(ምሳሌ 2:1)

1. በእውቀት የተሞላ መጽሐፍ አለ፤

ሰላምን፣ ደስታን፣ ተስፋን ያዘለ።

ሐሳቦቹ ግሩም፣ ኃይልም ያላቸው፤

ብርሃን፣ ሕይወት የሚሰጡ ናቸው።

መጽሐፍ ቅዱስ ነው ይህ አስደናቂ ሀብት።

ጸሐፊዎቹን አምላክ መራቸው፤

ይሖዋን ይወዳሉ ከልባቸው፤

በመንፈስ ቅዱስ የጋሉ ናቸው።

2. ስላምላክ ፍጥረት ጻፉ እውነታውን፤

ጽንፋለም የ’ጁ ሥራ መሆኑን።

ሰው ሲፈጠር ፍጹም መሆኑን ጻፉ፤

በኋላም ከገነት መባረሩን።

ተርከዋል አንድ መልአክ የሠራውን፤

ያምላክን ሥልጣን መገዳደሩን።

ይህም ኃጢያትና ሐዘን አምጥቷል፤

በቅርቡ ግን አምላክ ድል ያደርጋል።

3. ዛሬ ደስታችን እጥፍ ድርብ ሆኗል፤

የአምላክ መንግሥት መግዛት ጀምሯል።

የይሖዋ አምላክ የማዳን ቀን ነው፤

ለሚኖሩ ከሱ ጋር ተስማምተው።

ይሄ መጽሐፍ ይህን ምሥራች ይዟል፤

ቅዱስ ማዕድ ነው እንመገበው።

ሰው የማይገምተው ሰላም ይሰጣል፤

ሕያው ነው ለማንበብ ይጋብዛል።

(በተጨማሪም 2 ጢሞ. 3:16⁠ን እና 2 ጴጥ. 1:21⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ