የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ጥቅምት ገጽ 7
  • ኢየሱስ ስለ እውነት መሥክሯል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኢየሱስ ስለ እውነት መሥክሯል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ክርስቲያኖች አምላክን በመንፈስና በእውነት ያመልካሉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
  • የተሟላ ምሥክርነት ለመስጠት ሠልጥነዋል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • እውነትን መፈለግ ያለብን ለምንድን ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1995
  • “እስከ ምድር ዳር ድረስ”
    ‘ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ መመሥከር’
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ጥቅምት ገጽ 7

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዮሐንስ 18-19

ኢየሱስ ስለ እውነት መሥክሯል

18:36-38ሀ

ኢየሱስ ስለ አምላክ ዓላማዎች የሚገልጸውን እውነት በተመለከተ መሥክሯል

  • በንግግሩ፦ ስለ አምላክ መንግሥት የሚገልጸውን እውነት በቅንዓት አውጇል

  • በተግባሩ፦ አምላክ የተናገረው ትንቢት እውነት መሆኑን በአኗኗሩ አሳይቷል

እኛም የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት እንደመሆናችን መጠን ስለ እውነት እንመሠክራለን

  • በንግግራችን፦ ክርስቶስ ንጉሥ ሆኖ ስለሚያስተዳድርበት የአምላክ መንግሥት የሚገልጸውን ምሥራች በቅንዓት እንሰብካለን፤ ፌዝ ቢሰነዘርብንም እንኳ ይህን ማድረጋችንን እንቀጥላለን

  • በተግባራችን፦ የገለልተኝነት አቋማችንን በመጠበቅና ጥሩ ምግባር በማሳየት የኢየሱስን አገዛዝ እንደምንደግፍ እናሳያለን

ራስህን እንዲህ እያልክ ጠይቅ፦ ‘ሕይወቴ ያተኮረው ስለ እውነት በመመሥከር ላይ እንደሆነ ሌሎች ማስተዋል ይችላሉ?’

ሁለት እህቶች ለአንዲት ሴት ቪዲዮ ሲያሳዩ፣ አንድ ወንድም ጋራዥ ውስጥ ለሚሠራ ሰው ሲመሠክር፣ ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር የቤተሰብ አምልኮ ሲያደርጉ፣ አንዲት እህት ለሥራ ባልደረባዋ ስትመሠክር
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ