የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb23 ግንቦት ገጽ 16
  • ራሳችሁን ከክህደት ጠብቁ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ራሳችሁን ከክህደት ጠብቁ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በይሖዋ እንደምንታመን የሚያሳዩ ውሳኔዎች
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
  • የሚከተሉትን ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት ልብ ብላችሁ አዳምጡ
    የ2025-2026 የወረዳ ስብሰባ ፕሮግራም—የወረዳ የበላይ ተመልካች የሚገኝበት
  • ጥርጣሬን ማሸነፍ የሚቻለው እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2024
  • የሚከተሉትን ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት ልብ ብላችሁ አዳምጡ
    የ2025-2026 የወረዳ ስብሰባ ፕሮግራም—የቅርንጫፍ ቢሮ ተወካይ የሚገኝበት
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
mwb23 ግንቦት ገጽ 16

ክርስቲያናዊ ሕይወት

ራሳችሁን ከክህደት ጠብቁ

ሰይጣንና በእሱ ቁጥጥር ሥር ያሉ ሰዎች እምነታችንን ለማዳከም ሲሉ እውነትን ከውሸት ጋር ቀላቅለው ያቀርባሉ። (2ቆሮ 11:3) ለምሳሌ አሦራውያን የይሖዋን ሕዝቦች ተስፋ ለማስቆረጥ ሲሉ በከፊል እውነት የሆኑ ሐሳቦችንና ዓይን ያወጡ ውሸቶችን ተናግረው ነበር። (2ዜና 32:10-15) በዛሬው ጊዜ ያሉ ከሃዲዎችም ተመሳሳይ ዘዴዎችን ይጠቀማሉ። ታዲያ ከሃዲዎች ለሚያስፋፏቸው ትምህርቶች ምን አመለካከት ሊኖረን ይገባል? እንደ መርዝ ልንሸሻቸው ይገባል! ልናነባቸው፣ ምላሽ ልንሰጥባቸው ወይም ለሌላ ሰው ልናነሳቸው ፈጽሞ አይገባም። በይሖዋና በድርጅቱ ላይ ጥርጣሬ እንዲያድርብን ለማድረግ ታስበው የተዘጋጁ መረጃዎችን ቶሎ ለይተን ማወቅና እንዲህ ካለው መረጃ መራቅ ይኖርብናል።—ይሁዳ 3, 4

“‘ለእምነት ብርቱ ተጋድሎ አድርጉ’!—ተቀንጭቦ የተወሰደ” ከተባለው ቪዲዮ የተወሰደ ፎቶግራፍ። የበላይ አካል አባል የሆነው ወንድም ዴቪድ ስፕሌን።

‘ለእምነት ብርቱ ተጋድሎ አድርጉ’!—ተቀንጭቦ የተወሰደ የሚለውን ቪዲዮ ተመልከት፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክር፦

  • የኢንተርኔት ፎረሞችን የምንጠቀም ከሆነ ጠንቃቃ መሆን ያለብን ለምንድን ነው?

  • በሮም 16:17 ላይ የሚገኘውን ምክር መከተል የምንችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ